Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Red Cross Society (የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5 180175
  • Websitehttps://redcrosseth.org/blog/2022/07/29/19/
  • Deadline04 Nov 2024, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፅህፈት መሳሪዎችና የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::


የኢትዮጵያ  ቀይ  መስቀል  ማህበር

አዲስ  አበባ  ቅርንጫፍ  /ቤት

የፅህፈት  መሳሪዎችና  የፅዳት  ዕቃዎች  ግዢ  ጨረታ

ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት የፅህፈት መሳሪዎችና የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

                        ሀ. ሎት -1 የፅህፈት መሳሪዎች

                        ለ. ሎት -2 ፅዳት ዕቃዎች

በመሆኑም በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈለጉ ተጫራቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ከጨረታ ሰነዶች ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

  • በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ወይም 2016 . ንግድ ፍቃድ ያደሱ ፣ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና ፣ የግብር መለያ ስርትፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  • አንዱ ተጫራች በሌላዉ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ መጫረት ከጨረታዉ የሚያሳግድ ይሆናል::
  • ተጫራቶች ከጨረታዉ በኃላ የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ለሚጫረትበት ጠቅላላ ዋጋ ሁለት በመቶ (2%) CPO ወይም በባንክ ጋራንቲ አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር መሆኑን ወይም አለመሆኑን መግለፅ ይኖርባቸዋል::
  • ተጫራቾች ጨረታዉ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስራ አምስት (15) በተከታታይ ባሉት ቀናት ዉስጥ ጨረታ ሰነዱን በጉርድ ሾላ ሳሊተምህረት /ክያን ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ ከሚገኘዉ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት በመገኘት የጨረታዉን ዝርዝር መረጃ የያዘዉን የጨረታ ሰነድ በብር 300.00 ብር (ሶስት መቶ ብር) በመግዛት የጨረታ ሰነዳችሁን እስከ ጥቅምት 25/2017 . ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ::
  • ተጫራቾች የጨረታዉ አሽናፊ ባቀረባዉ ሰነድ መሰረት እቃዎቹን ሳያቀርብ ቢቀር ያስያዘዉ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ድርጅቱ ገቢ ያደርጋል ወይም ተመላሽ አይሆንም::
  • ጨረታ ሰነዶችና ከጨረታዉ ጋር ተያያዥ የሆኑ ሰነዶች ማለትም ቴክኒካል ዋናዉና ኮፒ ፋይናንሻል ዋናዉና ኮፒ ዶክመንት በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያዉ ሰዓት በፊት ለዚህ በተዘጋጃዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለበት::
  • ጨረታው ጥቅምት 25/2017 . 800 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 830 በጉርድ ሾላ በሚገኘዉ ሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ በሚገኘዉ የማህበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ዉስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::
  • አሸናፊዉ ተጫራቾች የጨረታዉ አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀለት ወይም የጨረታ ዉጤት ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ የፅህፈት መሳሪዎች እና ፅዳት ዕቃዎችን 7 ቀን ባልበለጠ ጊዜ ወይም በዉሉ መሰረት ማቅረብ ይኖርበታል::
  • ተጫራቶች ያሸነፉትን የፅህፈት መሳሪዎች እና የፅዳት ዕቃዎች በድርጅቱ ቅርንጫፍ /ቤት ድረስ በማምጣትና ማስረከብ ይኖርባቸዋል::
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::
  • በዚህ ጨረታ የማህበሩ የፋሲሊቲ አስተዳደር መመሪያ እና ፖሊሲ ተግባራዊ ያደረጋል::

ተጫራቾች ስለጨረታዉ ተጨማሪ ማብራሪያ ሲፈልጉ ከዚህ በታች በተጠቀሰዉ አድራሻ ስልክ በመደወል ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

የኢትዮጵያ  ቀይ  መስቀል  ማህበር

አዲስ አበባ ቅርንጫፍ / ቤት

ስልክ ቁጥር፡-011-515-06-08

ፖስታ ሳጥን ቁጥር፡ 41076

Save Tender