Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address አርባ ምንጭ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-8-81-33-38
  • Website
  • Deadline13 Nov 2024, 9:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Construction Materials And Raw Materials

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት 1- የግንባታ ዕቃዎች፣ 2- ተሽከርካሪ ጎማ፣ 3- የናይትሮጂን መያዣ /ጃር/፣ 4- የተሻሻለ የንብ ቀፎ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ  ማስታወቂያ

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2017 በጀት ዓመት 1- የግንባታ ዕቃዎች፣ 2- ተሽከርካሪ ጎማ፣ 3- የናይትሮጂን መያዣ /ጃር/ 4- የተሻሻለ የንብ ቀፎ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታከስ /ቫት/ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. በአቅራቢነት በድረ-ገጽ (EGP) የተመዘገቡ፤
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች ዝርዝር የመጫረቻ ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ 15 ባሉት ቀናት ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ሎት ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /CPO/ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በማዘጋጀት በፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ዓይነት በፖስታው ላይ በመለየት በግዥና /አስ/ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 5 በተዘጋጀው ሳጥን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 400 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡
  10. ማንኛውም ተጫራች ያሸነፈበትን ዕቃ ያለተጨማሪ ወጪ እስከ ቢሯችን በማምጣት የማስረከብ ሃላፊነት አለበት፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ በበዓላት ወይም በሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 5 በአካል በመቅረብ ወይም በስልከ ቁጥር- 046-8-81-33-38/ 046-8-81-02-75 በመደወል መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ፡፡

አርባ ምንጭ

 

የጋሞ  ዞን  ፋይናንስ  መምሪያ

Save Tender