Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ሰሜን ሸዋ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111170171
  • Website
  • Deadline18 Nov 2024, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለወረዳው ሴክተር /ቤቶች 2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ 1ኛ/የጽ/መሳሪያ 20.000 ብር 2/ የፕሪንተር ቀለም 10.000 ብር 3/የጽዳት ዕቃዎች 800 ብር 4/የተለያዩ ቋሚ የቢሮ እቃዎች 1000 ብር 5/ የእንሰሳት መድሃኒት 10.000 ብር 6/ የኤሌክትሮኒክ እቃዎች 10.000 ብር 7/ ደረቅ ጭነት 2000 ብር 8/ የስፖርት ትጥቅና ማቴሪያሎች 6000 ብር 9/የደንብ ልብስ የተዘጋጁ 8000 ብር 10/ደንብ ልብስ ጫማዎች 10.000 ብር 11 ደንብ ልብስ ብትን ጨርቅ 6000 ብር 12/ፈርኒቸር 3000 ብር 13/የደን ዛፍ ዘር 2000 ብር 14/ህትመት 1000 ብር 15/ የመኪና እቃ መለዋወጫ 3000 ብር 16/የመኪና ጎማና ከለማዳሪ 2000 ብር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም:-

የሚከተትን መስፈርቶች የሚያሟ ተጫራቾች በጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ቲን እንዲሁም በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ ድምር ከብር 200.000/ ሁለት መቶ ሺህ ብር /በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ የጨረታ ሰነድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ የማይመለስ 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 6 ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ሳይኖረዉ የነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ ሞልተው ኮፒና ኦርጅናል ሰነድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የጠቅላላ ዋጋ በዝርዝር ተሞልቶ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከላይ በተዘረዘረው ሎት የገንዘብ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚስጥ ../C.P.O/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ተር አፍ ክሬዲት ወይም በገቢ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቹ በዋጋ መሙሊያ ሰነድ ላይ ስም ፊርማና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ የጫረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16 ቀን 330 ድረስ በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለጫረታ በተዘጋጀ ሳጥኑ ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራቾች ዕቃውን በሚ///ሴክተር /ቤቶች ባለት ንብረት ክፍል ውስጥ ማድረስ ይኖርባቸዋል።
  7. የጨረታ ውድድሩ እንደአስፈላጊነቱ በነጠላ ዋጋ ወይም በሎት ሊሆን ይችላል፡፡
  8. ጨረታው ተጫራቾች በአካል ሆነ ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ታሽጎ ከጠዋቱ 400 በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 18 ይከፈታል፡፡ የመፈቻ ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን ላይ የጨረታ ሰነድ የመጨረሻ ማስገቢያ ከጠዋቱ 3:30 ሆኖ ከጠዋቱ 400 ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  9. ማሳሰቢያ- ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን የደንብ ልብስ የተዘጋጁ፣ የደንብ ልብስ ጫማዎች እና የደንብ ልብስ ብትን ጨርቅ ጥራት ያለው መሆኑን ለማረጋገጥ ናሙና ሳምፕል ተጫራቹ ያቀርባል የስፖርት ትጥቅና ማቴሪያሎች ጥራት ያለው መሆኑን ለማረጋገጥ ናሙና ሳምፕል/ /ቤቱ ያቀርባል ተጫራቾች በተጨማሪ ለፕሪንተር ቀለም ከአምራቹ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

መረጃ፡- / 0111170171 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት

 

Save Tender