በየካ ክፍለ ከተማ የህብረት ፍሬ ቅድመ እንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ት/ የ2017 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በዝርዝር የተቀመጡትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 1/2017 ዓ.ም
በየካ ክፍለ ከተማ የህብረት ፍሬ ቅድመ እንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ት/ የ2017 በጀት ዓመት
|
ተ.ቁ |
የእቃው አይነት |
|
የጨረታ ማስከበሪያ |
ምርመራ |
|
|
ብር |
ሳ |
||||
|
1 |
ሎት 1 |
የሰራተኞች የደንብ ልብስ |
3000 |
00 |
|
|
2 |
ሎት 2 |
አላቂ የቢሮ ዕቃዎች |
1400 |
00 |
|
|
3 |
ሎት 3 |
የህትመት ስራዎች |
1000 |
00 |
|
|
4 |
ሎት 4 |
አላቂ የህክምና ዕቃዎች |
1000 |
00 |
|
|
5 |
ሎት 5 |
አላቂ የትምህርት ዕቃዎች |
1800 |
00 |
|
|
6 |
ሎት 6 |
አላቂ የፅዳት ዕቃዎች |
3000 |
00 |
|
|
7 |
ሎት 7 |
የጥገና ዕቃዎች |
1000 |
00 |
|
|
8 |
ሎት 8 |
የተለያዩ ጥገና ስራዎች |
2000 |
00 |
|
|
9 |
ሎት 9 |
የፕላንት ማሽነሪ ዕቃዎች |
2000 |
00 |
|
|
10 |
ሎት 10 |
ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች |
2000 |
00 |
|
|
|
ድምር |
|
18200 |
00 |
|
በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ለመወዳደር ሊያሟሉ የሚገባው ከተ.ቁ-1 እስከ ተ.ቁ-9 የተዘረዘሩትን ሊያሟሉ ይገባል።
- ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የእቃ አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
- የግብር መክፈያ (Tin Number) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ከፋይ የምስከር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
- በየሎቱ የማይመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተመሰከረ (CPO) ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ የሚችል፡፡
- ለጨረታ ሰነድ በብር 200 /ሁለት መቶ ብር / የማይመለስ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ቢሮ 11 በመቅረብ መግዛት አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማወዳደሪያውን ዋጋ በመሙላት እና ከተ.ቁ 1-5 የተጠቀሱትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ አንድ ላይ በማያያዝ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ሲኖርባችሁ ሣጥኑ እስከ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል፤ በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ይታሸግና 4፡35 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ኮፒ እና ኦርጅናል ለየብቻ መቅረብ ይችላሉ፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ለመልካም አፈፃፃም (ለውል ማስከበሪያ) ያቀረቡ የጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች ውል ከወሰዱ በኋላ ያሸነፉትን ዕቃ በ7 ቀን ጊዜ ውስጥ ማቅረብ አለባቸው፡፡
አድራሻ፡- የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 ቤላ በቀድሞ ቀበሌ 18/ መዝናኛ ክበብ አጠገብ
ስልክ 011-1 26 16 01
በየካ ክፍለ ከተማ የህብረት ፍሬ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
