Tender Detail

Tender Details

  • Company Awach Saccos Ltd (አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የመሰረታዊ /የኅ/ሥ/ማ)
  • Address አዋሬ፣ ኤድና አዲስ ሆቴል ፊት ስሬት ገባ ብሎ፣ ስጋር ሕንጻ፣ 2ኛ ፎቅ፡ ቢሮ ቁጥር 201 አዋጭ የገ/ቁ/ብ/ኃሳ/የተ/መሠ/የህብረት ሥራ ማህበር ዋና ቢሮ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-57-73-41
  • Websitehttps://www.awachsacco.com/am/node/270
  • Deadline11 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበር ማህበሩ በ2017 በጀት ዓመት ሎት 1 የጽሕፈት መሣሪያዎች፤ ሎት 2 የፈርኒቸር እቃዎች፣ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ  ስታወቂያ

የግዥ  መለያ  ቁጥር፡- AWACH/NCB/G/01/2017/2024

አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበር ማህበሩ 2017 በጀት ዓመት

ሎት 1 የጽሕፈት መሣሪያዎች፤

ሎት 2 የፈርኒቸር እቃዎች፣

ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሆነም ተወዳዳሪዎች/ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከገቢዎች ሚኒስቴር በጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የታደሰ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስቴር የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ የምስከር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ የምዝገባ ማስረጃ የምስ ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል አዋሬ፣ ኤድና አዲስ ሆቴል ፊት ለፊት ገባ ብሎ፣ አጋር ሕንጻ፣ 2 ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 201 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10,000 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረት የባንከ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የሚወዳደሩባቸው እቃዎች ጥራታቸውን የጠበቁና የተጠየቀውን መስፈርት የሚያሟሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እቃና አገልግሎት ግዢዎች በሙሉ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተወዳዳሪዎች ለሚወዳደሩባቸው በሎት 1 የተገለጹት እቃዎች በተመለከተ ከየአይነቱ አንድ አንድ ናሙና የድርጅታቸውን ማህተም አድርገው፤ የናሙናዎቹን ዝርዝር በሁለት ኮፒ በማድረግ ጨረታው ከሚከፈትበት ዕለት አስቀድሞ ለማህበሩ የግዥ ሰራተኛ አስፈርመው ማስረከብና አንዱን ኮፒ መረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን፣ ሙሉ አድራሻቸውና ፊርማቸውን እንዲሁም የድርጅቱን ማህተም አሟልተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. በተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ የሚቀርብ ዋጋ ተቀባይነት የለውም፡፡
  11. የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነዶቻቸውን ማስገባት የሚችሉ ሲሆን በዚሁ ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሰዓት ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  12. ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 011-5-57-73-41 ደው መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ ፡- አዋ ኤድና አዲስ ሆቴል ፊት ስሬት ገባ ብሎ፣ ስጋር ሕንጻ፣ 2 ፎቅ፡ ቁጥር 201 አዋጭ የገ///ኃሳ/የተ/መሠ/የህብረት ሥራ ማህበር ዋና ቢሮ

 

አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የመሰረታዊ /የኅ/ሥ/ማ

 

Save Tender