Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል/መ/ቴ/ት/ሥ/ቢሮ የሺንሽቾ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
  • Address በከምባታ ዞን ዱራሜ : በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0970616190
  • Website
  • Deadline28 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Materials

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክ/መ/ቴ/ሙ/ትምህርት ሥልጠና ቢሮ የሺንሽቶ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በጀት ዘመን የስልጠና አላቂ ዕቃዎችና የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ  ማስታወቂያ  ቁጥር  01/2017

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ////ትምህርት ሥልጠና ቢሮ የሺንሽቶ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ 2017 . በጀት ዘመን የስልጠና አላቂ ዕቃዎችና የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ሎት 1. ኤሌክትሪክ ንስታሌሽን                              ሎት 4.  አይቲ (IT)

ሎት 2. ብረታ ብረት (GMFA)                          ሎት 5. ፈርኒቸር

ሎት 3. ማስኖሪ (ግንባታ)                                  ሎት 6. ቴክኖሎጂ

ሎት 7. አላቂና ሌሎች አላቂ /መሳሪያዎችና ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሠረት በዘርፉ ሕጋዊ ፊቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ የዕቃ አቅራቢነት ሰርቲፍኬት ያለቸውና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ተከታታይ አራት ቀን አየር ላይ ከዋለ በኋላ ማለትም ከአምስተኛው ሥራ ቀን ጀምሮ ተከታታይ 10 ቀናት ዘወትር ሥራ ሰዓት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ / በከምባታ ዞን ዱራሜ በሚገኘው ልሉ ////ቢሮ በማምጣት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 100 ብር (መቶ ብር) እያንዳንዱን ሰነድ እየከፈላችሁ መግዛት የምትችሉ ሲሆን ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ካቀረቡት ሰነድ ላይ ዋጋ ቅረቢያ ቦታ በመሙላት የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ሰነድ 5000 (አምስት ሺህ) ብር ብቻ CPO (በባንክ የተመሰከረለት ቼከ በጥሬ ገንዘብ፤ በማስያዝ ሰነዱን ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግና የሚቀርበው ዋጋ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 60 ሥራ ቀናት ፀንቶ ቆይ ሲሆን ሰነዱን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ዱራሜ በሚገኘው የክልሉ  ////ቢሮ ግቢ ውስጥ እየመጣችሁ በመግዛትና 11ኛው ቀን ማስገባት የምትችሉ ሲሆን ይህ ቀን ቅዳሜ፤ እሁድ ወይም ሕዝባዊ በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ በዚያው ከቀኑ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ጨረታውን ተወዳድሮ ካሸነፈ ውል በመግባት ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ ዕቃዎችን ወደ ሺንሽቶ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ድረስ በመምጣት ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል።

ማሳሰቢያ ፡- ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ  መረጃ  በስልክ  ቁጥር ፡- 0970616190/0910461926/0463390849

 

በሺንሽቾ  ኮንስትራክሽንና  ኢንዱስትሪያል 

 

Save Tender