በጉምሩክ ኮሚሽን የድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ውርስ ሆኖ በመጋዘን የሚገኝ የተለያዩ ዕቃዎች ይህ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግልጽ ጨረታ ባለበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
የግልጽ ጨረታ ቁጥር 030፣ 031፣ 032፣ 033፣ 034/2017
በጉምሩክ ኮሚሽን የድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ውርስ ሆኖ በመጋዘን የሚገኝ የተለያዩ ዕቃዎች ይህ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግልጽ ጨረታ ባለበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት
በግልጽ ጨረታ ቁጥር 030/2017 በ02/05/2017
- የተለያዩ አልባሳት ፖሊስተር ጨርቅን ጨምሮ፣
- ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
- የቤት አና የቢሮ ዕቃዎች እና ማስዋቢያዎች፣
- ጫማዎች፣
- ስፔርፓርት፣
- የመኪና ጎማ፣
- የመኪና ሞተር ዘይት፣
- ኮስሞቲከስ እና መዋቢያዎች፣
- የመሬት ምንጣፎች፣
- የፅዳት እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች፣
- የተለያዩ የስፖርት መሳሪያዎች፣
- የፅህፈት መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ የዕይታ መሳሪያዎች የተለያዩ መነፅሮች፣
- የሸንኩርት ዘር፣
- የተለያዩ የእጅ ሰዓት
በግልጽ ጨረታ ቁጥር 031/2017 በ09/05/2017
- የተለያዩ አልባሳት ፖሊስተር ጨርቅን ጨምሮ፣
- ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣
- የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች እና ማስዋቢያዎች፣
- ጫማዎች ስፔርፓርት፣
- የመኪና ጎማ፣
- የመኪና ሞተር፣
- ዘይት፣
- ኮስሞቲክስ እና መዋቢያዎች፣
- የመሬት ምንጣፎች፣
- የፅዳት እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች፣
- የተለያዩ የስፖርት መሳሪያዎች፣
- የፅህፈት መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ የዕይታ መሳሪያዎች የተለያዩ መነፅሮች፤
- የሽንኩርት ዘር፣
- የተለያዩ የእጅ ሰዓት
በግልጽ ጨረታ ቁጥር 032/2017 በ16/05/2017
- የተለያዩ አልባሳት ፖሊስተር ጨርቅን ጨምሮ፣
- ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
- የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች እና ማስዋቢያዎች፣
- ጫማዎች፣
- ስፔርፓርት፣
- የመኪና ጎማ፣
- የመኪና ሞተር ዘይት፣
- ኮስሞቲክስ እና መዋቢያዎች፣
- የመሬት ምንጣፎች፣
- የፅዳት እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች፣
- የተለያዩ የስፖርት መሳሪያዎች፣
- የፅህፈት መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ የዕይታ መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ መነፅሮች የሽንኩርት ዘር፣
- የተለያዩ የእጅ ሰዓት
በግልጽ ጨረታ ቁጥር 033/2017 በ23/05/2017
- የተለያዩ አልባሳት ፖሊስተር ጨርቅን ጨምሮ ኤሌክትሮኒከስ እቃዎች፣
- የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች እና ማስዋቢያዎች፣
- ጫማዎች፣
- ስፔርፓርት፣
- የመኪና ጎማ፣
- የመኪና ሞተር ዘይት፣
- ኮስሞቲክስ እና መዋቢያዎች የመሬት ምንጣፎች፣
- የፅዳት እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች የተለያዩ የስፖርት መስሪያዎች፣
- የፅህፈት መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ የዕይታ መሳሪያዎች የተለያዩ መነፅሮች፣
- የሽንኩርት ዘር፣
- የተለያዩ የእጅ ሰዓት
በግልጽ ጨረታ ቁጥር 034/2017 በ30/05/2017
- የተለያዩ አልባሳት ፖሊስተር ጨርቅን ጨምሮ፣
- ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፤
- የቤት አና የቢሮ ዕቃዎች እና ማስዋቢያዎች፤
- ጫማዎች ስፔርፓርት፣
- የመኪና ጎማ፣
- የመኪና ሞተር ዘይት፣
- ኮስሞቲክስ እና መዋቢያዎች
- የመሬት ምንጣፎች፣
- የፅዳት እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች
- የተለያዩ የስፖርት መስሪያዎች፣
- የፅህፈት መሳሪያዎች፣
- የተለያዩ የዕይታ መሳሪያዎች የተለያዩ መነፅሮች፣
- የሽንኩርት ዘር
- የተለያዩ የእጅ ሰዓት ባለበት ሁኔታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች -
- በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የዘመኑ ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት የተሰጠ ማስረጃ እና መለያ ቁጥሩን ማቅረብ የሚችል መሆን ይጠበቅበታል።
- ለጨረታ የሚቀርቡ ዕቃዎች የሚገኙት በድሬዳዋ ሙድእነኖ ግቢ ውስጥ በሚገኘው የውርስ ዕቃ መጋዘን ውስጥ ነው::
- በግልጽ ጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች የጨረታ ማስታወቂያ ላይ በተጠቀሰው ቀን መሰረት ድሬዳዋ ጉምሩከ ኮሚሽን ገቢ አሰባሰብ እና ዋስትና አያያዝ ቡድን ገንዘብ ያዥ ቢሮ በመቅረብ ብር 100 በመክፈል ሪሲት በመውሰድ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 1:30 እስከ ቀኑ12፡00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከ2፡00 እስከ ቀኑ 6፡00 ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት መጋዘን በመቅረብ ማየት ይቻላል፣ ነገር ግን እቃዎቹን ሳያዩ ዋጋ ሰጥቶ ለሚፈጠረው ችግር የቅ/ጽ/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡
- ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ በድሬዳዋ ሙድእነኖ የሚገኘው ግቢ ነው::
- ለግልጽ ጨረታ ለሽያጭ የቀረቡት እቃዎች በኮድ የተከፋፈለ ሲሆን ተጫራቾች የሚሰጡት ዋጋ ከቫት በፊት መሆን አለበት፡፡
- ተጫራች በግልጽ ጨረታ ለመጫረት ዕቃዎች ለመግዛት ለሚያቀርበው ዋጋ 5% ለጨረታው ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ (ንግድ ባንክ) የተረጋገጠ (CPO) በድሬዳዋ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት ስም ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ የሞሉትን የጨረታ ሰነድ እና ከላይ የተጠቀሱትን መረጃዎች በማያያዝ በፖስታ ውስጥ በማሸግ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 3:45 ድረስ በድሬዳዋ ሙድአነኖ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡
- ጨረታው ከጠዋቱ 3፡50 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድሬዳዋ ሙድአነኖ ጉምሩከ ለጨረታ በተዘጋጀው ቦታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በቦታው ላይ ባይገኙም ጨረታ ሳጥን በታዛቢዎች ፊት ይከፈታል።
- በጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ያስያዘው ሲፒኦ ከሚከፍለው ዋጋ ጋር የሚታሰብ ሲሆን በተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ ሲፒኦ በሶስት የስራ ቀናቶች ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
- አሸናፊ የሆነ ተጫራች የተወዳደረበትን እቃዎች አሸናፊ ስለሆኑ በደብዳቤ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናቶች ውስጥ ያሸነፈበት ገንዘብ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል፡፡
- ከላይ በተራ ቁጥር 11 ላይ በተገለጸው ቀናቶች ውስጥ ክፍያውን ፈጽሞ ዕቃውን ያልተረከበ ተጫራች በጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘውን ሲፒኦ ለባለስልጣኑ መ/ቤት ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሚ ለጨረታ ይቀርባል፡፡
- ለግልጽ ጨረታ ሰነድ ላይ በእያንዳንዱ ገጽ ላይ ፊርማና ሥም መሞላት አለበት፡፡
- ተጫራቹ ዋጋ ለሰጠው የብር መጠን በቁጥር እና በፊደል መፃፍ አለበት ስርዝ ድልዝ የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፤
- የጉምሩከ ኮሚሽን ቅጽ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0251-12-49-28 (0911953903) መደወል ይችላሉ፡፡
የድሬዳዋ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
