Tender Detail

Tender Details

  • Company የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ
  • Address የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፊት ለፊት የአዲስ አበባ ውኃ እና ፍሳሽ አራዳ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ሲሆን ቢሮ ቀጥር 26 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-57-42-64
  • Website
  • Deadline15 Jan 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ለስራ አገለግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡-


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ፡A/S/C/P/D 002/2017

 

የአራዳ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 2017 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ለስራ አገለግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡-

 

 ሎት-1

 የህትመት ውጤቶች

 10,000.00

 ሎት-2

 የተለያዩ የህንፃ መሳሪያዎች

 5,000.00

 ሎት-3

 የደንብ አልባሳት

 15,000.00

 ሎት-4

 የፅዳት ዕቃዎች

 10,000.00

 ሎት-5

 የፅህፈት መሳሪያዎች

 15,000.00

 ሎት-6

 የቋሚ ዕቃዎች

 15,000.00

 ሎት-7

 የህክምና መገልገያ እና መድኃኒቶች

 15,000.00

 ሎት-8

 የእስረኛ ቀለብ

 18,000.00

 ሎት-9

 ግማሽ ሌትር የታሸገ ውኃ 600 ሚሊ ሌትር

 20,000.00

 

 

የታደሰ የዘመኑን የንግድ ፈቃድ ያለውና በጨረታ ተሳታፊ ለመሆን ከግዥ ኤጀንሲ የምዝገባ የምስክር ወርቀት ማቅረብ የሚችል::

  • የዘመኑን ግብር የከፈሉና ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆኑ፤
  • ተጫራቾች በተሰማሩበት የስራ ዘርፍ የሚገልፅ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ

 

  • አማራጭ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም::
  • የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆየው 60 ቀን ነው፤ ሰነዱ የሚሸጠው በየሎቱ 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ ነው፤ የጨረታ ማስከበሪያ CPO ብቻ ማቅረብ የሚችል
  • የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከቴከኒካል ሰነድ ጋር ማያያዝ እና የቴክኒካልና ፋይናንሻል ለየብቻ ታሽጎ ኦሪጅናልና ማቅረብ አለባቸው::
  • የሚቀርቡ ዋጋዎች በሙሉ ቫት አካቶ መሰራት አለበት::
  • ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 /አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ እንዲሁም 11ኛው ቀን እስከ 400 ሰዓት ድረስ ጨረታው ክፍት ስለሚቆይ በክፍለ ከተማው ቢሮ ቁጥር 26 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስገባት ይችላሉ::
  • ጨረታው 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል:: የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቀኑ ከስራ ቀናት ውጪ እና የክብረ በዓል ቀናት ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀናት የሚከፈት ይሆናል። ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም።
  • አሸናፊ የሆነው ድርጅት አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀበት ቀን /ውል ከተዋዋለበት ጊዜ/ ጀምሮ ያሸነፈበትን ዕቃ ማስገባት አለበት::
  • /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

አድራሻ ፡- የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፊት ለፊት የአዲስ አበባ ውኃ እና ፍሳሽ አራዳ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ሲሆን ቢሮ ቀጥር 26 በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ::

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር - 011-1-57-42-64/ 011-1-26-71-87 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

 

የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ

 

Save Tender