Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address አርባ ምንጭ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-8-81-33-38
  • Website
  • Deadline24 Jan 2025, 9:30 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት 1- ቶታል ስቴሽን /Total station/ 2- ሞተር ሳይክል፣ 3- የተለያዩ ማጣቀሻ መጽሐፍት፣ 4- ናይትሮጂን ጃር፣ 5- የልብስ ስፌት ማሽን፣ 6- የልዩ ፍላጎት አጋዥ ግብዓቶች፣ 7- ዊልቸር፣ 8- Walking Tractor /Harvest/፣ 9- የስፖርት ትጥቆችን፣ 10- ካሜራ፣ 11- ፈርኒቸር፣ 12-ሞንታርቦ፣ 13- መበየጃ ማሽን፣ 14- ኤሌክትሮኒክስ፣ 15- የሞተር ሳይክል መለዋወጫ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ  ማስታወቂያ

 

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2017 በጀት ዓመት 1- ቶታል ስቴሽን /Total station/ 2- ሞተር ሳይክል፣ 3- የተለያዩ ማጣቀሻ መጽሐፍት፣ 4- ናይትሮጂን ጃር፣ 5- የልብስ ስፌት ማሽን፣ 6- የልዩ ፍላጎት አጋዥ ግብዓቶች፣ 7- ዊልቸር፣ 8- Walking Tractor /Harvest/ 9- የስፖርት ትጥቆችን፣ 10- ካሜራ፣ 11- ፈርኒቸር፣ 12-ሞንታርቦ፣ 13- መበየጃ ማሽን፣ 14- ኤሌክትሮኒክስ፣ 15- የሞተር ሳይክል መለዋወጫ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. በአቅራቢነት ድረ-ገጽ (e-GP) የተመዘገቡ፤
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች ዝርዝር የመጫረቻ ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ባሎት ቀናት ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 1-ቶታል ስቴሽን /Total station/ 2- ካሜራ፣ 3- ሞተር ሳይከል ብር 40,000 /አርባ ሺህ ብር/ ሌሎች ዕቃዎች ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /CPO/ ማስያዝ አለባቸው::
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በማዘጋጀት በፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ዓይነት በፖስታው ላይ በመለየት በግዥና/ /አስ/ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 5 በተዘጋጀው ሣጥን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው በወጣ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 400 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡
  10. ማንኝውም ተጫራች ያሸነፈበትን ዕቃ ያለተጨማሪ ወጪ እስከቢሯችን በማምጣት የማስረከብ ኃላፊነት አለበት፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻው በሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 5 በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 046-8- 81-33-38/ 046-8-81-02-75 በመደወል መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

በደቡብ  ኢትዮጵያ  ክልላዊ  መንግሥት  የጋሞ  ዞን  ፋይናንስ  መምሪያ

 

Save Tender