Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስ/ፅ/ቤት
  • Address ምስራቅ ባሌ ዞን ጊንር ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911 64 52 76
  • Website
  • Deadline01 Feb 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Food And Beverage

የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል የበሰለ ማግብ ወይም በጥሬ እህል ለ2017 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከየካቲት 1/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ለ 5 (አምስት) ወር በሚቆይ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልፅ የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏

 

የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር /ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል የበሰለ ማግብ ወይም በጥሬ እህል 2017 . በጀት ለሁለተኛ ዙር ከየካቲት 1/2017 / ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2017 / 5 (አምስት) ወር በሚቆይ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሰረት ማንኛውም በጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ውል መካፈል የሚፈልግ ድርጅት ወይም ግለሰብ፤

  1. የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ወይም ቢሮ የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና አግባብነት ያለው 2016 የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN) የተመዘገቡ ወይም የተጨማሪ እሴት ታክስ(VAT) ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው።
  3. የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30 (ሰላሳ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‌‍‍‍‌‍‍‍‍‌‍‌‍ ከዞኑ ማረሚያ ቤት አስተዳደር /ቤት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶችን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በዞን ማረሚያ ቤት አስ//ቤት ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር አለባቸው።
  5. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበሪያ ከመቶ ሁለት ፐርሰንት (2%) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተመሰከረለት ቼክ (CPO) እና የምግብ እህል ናሙና ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ አለባቸው።
  6. በጥቃቅን እና አነስተኛ ንግድ ተደራጅቶ የበሰለ ምግብ ለማቅረብ የሚቀርቡ ማህበራ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል። ይህ ካልተገኘ በጥሬ እህል እናወዳድራለን።
  7. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀን ክፍት ሆኖ 16ኛው በስራ ቀን ከረፋዱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ሰነዳቸውን ያስገቡበት ሳጥን ታሽጎ 430 ሰዓት በዞኑ ማረሚያ ቤት አስ//ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲሁም የህግ ታራሚ ኮሚቴዎች እና የማረሚያ ቤቱ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት ይከፈታል።
  8. የዞኑ ማረሚያ ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  9. በማረሚያ ቤቱ ውስጥ በተዘጋጀ ማብሰያ ቤት ውስጥ ምግብ አብስሎ መቅረብ የሚችል። ተጫራቾች የፋይናንሺያል እና ቴክኒካል ሰነዶችን ይዘው ሲቀርቡ ኦርጅናል ሰነድ እና ኮፒ ሰነዱ ለየብቻ በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አለበት።
  10. ተጫራቾች ሰነዶችን ይዘው ሲቀርቡ ኦርጅናል ሰነድ እና ኮፒ ሰነድ ለየብቻ በፖስታ አሽገው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

 

 ተ.

 የዞን ማረሚያ ቤት

 የሚገኙበት ከተማ

 1

 የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት

 ጊንር

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር - 091 164 5276 /091 180 3891 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።

 

በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስ//ቤት

 

Save Tender