Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር
  • Address አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር በኢትዮ-ቻይና ወንጌላዊት ህንፃ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0949231127
  • Website
  • Deadline29 Jan 2025, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Food And Beverage

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር መንግስታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዘይት ባለ 5 ሊትር፣ መኮረኒ፣ ሩዝ፣ ምስር ክክ፣ የተከካ የሽሮ እህል (አተር) እና የተለያዩ አትክልቶችን ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏

የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ መለያ ቁጥር፡- ADA/08/25

 

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር መንግስታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዘይት ባለ 5 ሊትር፣ መኮረኒ፣ ሩዝ፣ ምስር ክክ፣ የተከካ የሽሮ እህል (አተር) እና የተለያዩ አትክልቶችን ለመግዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በስራ ሰዓት‍‍‌‍‍‍‌‍‍‍‍‌‍‌‍ በመገኘት አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር በኢትዮ-ቻይና መንገድ ወንጌላዊት ህንፃ ፊት ለፊት ባለው መንገድ ማሪስቶፕስ ክሊኒክ ከፍ ብሎ በሚገኘው ቢሯችን ድረስ በመቅረብ የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ከግዥ ክፍል መግዛት ይችላል።

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው፡-

  • የታደሰ የንግድ ፍቃድ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN)
  • የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበርያ በድርጅታችንየኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበርስም በአዋሽ ባንክ ወይም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ 20,000 (ሃያ ሺህ) ብር .. አሰርተው ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች ፋይናንሻል ዶክመንት በፖስታ አሽገው መቅረብ አለባቸው።
  • ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በመከፈል ሰነዱን ከኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን እርዳታና ልማት ማህበር ግዥ ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ።
  • የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነዱ ላይ የድርጅቱ ክብ ማህተምና ፊርማ ማድረግ እንዲሁም ስርዝ ድልዝ ቢያጋጥም በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል።
  • ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኝ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አሸናፊ የሆኑት ዕቃውን በአንድ ሳምንት ውስጥ ማቅረብ አለባቸው።
  • ለሽሮ እህል እና ለምስር ክክ ሩብ ኪሎ ሳምፕል ማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
  • ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሀሙስ ጥር 26/2017 . ከረፋዱ 400 ሰዓት ላይ ይሆናል።
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0949231127 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
  • ማሳሰቢያ፡- አትክልት ያሸነፈው ድርጅት በየ15 ቀኑ 2 ወራት ያለምንም ዋጋ ለውጥ ኬላ እና ቡራዩ በሚገኘው የምገባ ማእከላችን አትከልቱን ማቅረብ ይኖርበታል።

 

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን

የእርዳታና ልማት ማህበር

 

Save Tender