Tender Detail

Tender Details

  • Company በጉለሌ/ክ/ከተማ ወረዳ 9 የጄኔራል ታደሰ ብሩ 1ኛ ደረጃ ቁጥር 1 ት/ቤት
  • Address በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ዕንቁላል ፋብሪካ እምብልታ ሆቴል ከፍ ብሎ ከሚገኘው የጄኔራል ታደሰ ብሩ 1ኛ ደረጃ ቁጥር 1 ት/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0118278952
  • Website
  • Deadline07 Feb 2025, 4:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የጄኔራል ታደሰ ብሩ ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለ2017 ዓመት አገልግሎት የሚውል ኦርጅናል አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ የትምህርት እቃዎች፣ ህትመቶች እና ቋሚ ዕቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 02/2017

 

በጉለሌ /ከተማ ወረዳ 9 የጄኔራል ታደሰ ብሩ ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት 2017 ዓመት አገልግሎት የሚውል ኦርጅናል አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ የትምህርት እቃዎች፣ ህትመቶች እና ቋሚ ዕቃዎች ለመግዛት ስለሚፈልግ ተጫራቾች ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርት ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ፣ ቲን-ነምበር እና አቅራቢ ዝርዝር ውስጥ መመዝገብ አለባቸው::
  2. ተጫራቶች ይህንኑ የሚገልፅ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በጉለሌ /ከተማ ወረዳ 9 ዕንቁላል ፋብሪካ እምብልታ ሆቴል ከፍ ብሎ ከሚገኘው የጄኔራል ታደሰ ብሩ 1 ደረጃ ቁጥር 1 /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን እቃ ጥራት ያለው ደረጃውን የጠበቀ ስለመሆኑ ናሙና ማቅረብ ባለባቸው ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የእቃዎችን ዝርዝር እና የጨረታ ማወዳደሪያ ሀሳብ ላይ ስማችሁን፣ ፊርማችሁን አድራሻችሁን ማስፈርና ማህተም በማድረግ ማስታወቂያ ከወጣ ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በጉለሌ//ከተማ ወረዳ 9 የጄኔራል ታደሰ ብሩ 1 ደረጃ ቁጥር 1 /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ለጨረታው በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 10ኛው ቀን 1000 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው በወጣበት 11ኛው ቀን 400 ሰዓት በጄኔራል ታደሰ ብሩ i ደረጃ ቁጥር 1 /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ይከፈታል። የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተገለፀው ሰዓት ይከፈታል።
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋ ለሎት1 የአላቂ የቢሮ እቃዎች ብር 3000 (ሶስት ሺህ ብር) ለሎት 2 የፅዳት እቃዎች ብር 3000 (ሶስት ሺህ ብር) ለሎት 3 የደንብ ልብስ ብር 1000 (እንድ ሺህ ብር) ለሎት 4 የትምህርት እቃዎች ብር 2000 (ሁለት ሺህ ብር) ለሎት3 ህትመቶች ብር 1500 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር) ለሎት 6 የደንብ ልብስ ስፈት ብር 1000 (አንድ ሺህ ብር) ለሎት7 ቋሚ እቃዎች ብር 3000 (ሶስት ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረለት CPO ብቻ ማቅረብ አለባቸው::
  8. /ቤቱ እንደ አስፈላጊነቱ የእቃውን ብዛት 20% መጨመር ወይም 20% ከውሉ በፊት መቀነስ የሚችል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  9.  መ/ቤቱ የሚገዛውን ዕቃ እስከ 6 ወር ዋጋ ጭማሪ ሳይደረግ ተጨማሪ 25% ዕቃ ግዥ መፈፀም ይችላል፡፡
  10. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  11. ተጫራቹ ያሸነፈውን እቃ የመ/ቤታችን ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ትራንስፖርት አምጥቶ ማስረከብ አለበት፡፡
  12. ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶች የጨረታ ሰነድ በነጻ የሚወስዱትና የጨረታ ማስከበሪያ በደብዳቤ የሚያስገቡት በራሳቸው ምርት ባመረቱት ብቻ ነው፡፡
  13. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0118278952

 

በጉለሌ//ከተማ ወረዳ 9 የጄኔራል ታደሰ ብሩ 1 ደረጃ ቁጥር 1 /ቤት

 

Save Tender