በአፈ/ተከሳሽ - ተክለብርሃን አምባዬ ሃላ/የተ/የግ/ማህበር መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በአፈ/ተከሳሾች ተክለብርሃን አምባዬ የሚታወቁ ንብረቶች በጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ አዟል ሆኖም በጨረታው ላይ መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ - እነ መቐለ ዩኒቨርስቲ 10 ቁ ሠዎች
በአፈ/ተከሳሽ - ተክለብርሃን አምባዬ ሃላ/የተ/የግ/ማህበር መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በአፈ/ተከሳሾች ተክለብርሃን አምባዬ የሚታወቁ ንብረቶች በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ የጨረታ መነሻ ግምት ፡-
- አንድ ክሬቸር ከነ ሙሉ አክሰሰሪው ግምት ብር 7,000,000(ሰባት ሚልዮን ብር)
- አንድ ታወር ክሬን ከነ ሙሉ አክሰሰሪው ግምቱ 3,000,000(ሦስት ሚልዮን ብር)
- አንድ ዳምፐር ግምቱ 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር)
- ሁለት ስፖንዳ የሌላቸው ማርቼዲስ መኪና እያንዳንዳቸው ግምት ብር 400,000 (አራት መቶ ሺህ ብር)
- አንድ ኤሮትራከር ግምቷ ብር 1,000,000 (አንድ ሚልዮን ብር)
- አንድ ኮንክሪት ፓምፕ 2015 ቻይና ኮድ 3-81593 ኢት ግምቷ ብር 18,000,000 (አሥራ ስምንት ሚልዮን ብር)
እነዚህ የተዘረዘሩት ንብረቶች በግልፅ ጨረታ እንዲሸጡ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች ንብረቱን በሚገኝበት በመቐለ ከተማ ዓይደር ክ/ከተማ ቀበሌ ማርያም ደሐን ቀጠና 18 ሃይለ አስገደ ፋብሪካ ሆኖ ቀን 25/06/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ረፋዱ 5፡00 ሰዓት ቀርባችሁ እንድትጫረቱ፤ የጨረታው ውጤት ደግሞ ቀን 25/6/2017 ዓ/ም 9፡00 ከሰዓት በኋላ ይቀርባል ጨረታውን ያሸነፈ ወዲያውኑ 25% ገቢ ያደርጋል የቀረውን ደግሞ በ15 ቀን ውስጥ ገቢ የሚያደርግ መሆኑን ይታወቅ ሲል የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መቐለ በተሰየመው ፍትሐብሔር ችሎት አዟል።
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
