የቤ/ጉ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ የአሶሳ የአፈር ምርመራ ላብራቶሪ ማዕከል የውሃ መሳቢያ ፓምፕ መለዋወጫ ዕቃዎች ግዥ ጨረታ ቁጥር 13/2017ዓ.ም–ሎት-01 የላብራቶሪ ኬሚካሎች፣ ሪኤጀንቶች እና የላብራቶሪ መሳሪያዎች ግዥ የጨረታ ቁጥር 14/207ዓ.ም--ሎት-02 የተለያዩ የላብራቶሪ አላቂ መገልገያ ኬሚካሎች፣ ሪኤጀንቶች እና ቁሳቁሶች ግዥ የጨረታ ቁጥር15/2017ዓ/ም-ሎት-03 የኤሌከትሮኒከስ ዕቃን ግዥ በዘላቂ የልማት ግቦች (SDG) በጀት ጨረታ ቁጥር 16/2017ዓ/ም—ሎት-04 ግዥ ለመፈፀም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለ2017ዓ.ም በዘርፉ የታደሠ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ለ2017ዓ/ም የታደሰ የንግድ ምዝገባ የምስከር ወረቀት በሀገር ውስጥ ገቢዎች የጨረታ ተሳታፊነት የድጋፍ ደብዳቤ፣ የታደሠ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የቤ/ጉ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ የአሶሳ የአፈር ምርመራ ላብራቶሪ ማዕከል የውሃ መሳቢያ ፓምፕ መለዋወጫ ዕቃዎች ግዥ ጨረታ ቁጥር 13/2017 ዓ.ም – ሎት-01 የላብራቶሪ ኬሚካሎች፣ ሪኤጀንቶች እና የላብራቶሪ መሳሪያዎች ግዥ የጨረታ ቁጥር 14/207ዓ.ም--ሎት-02 የተለያዩ የላብራቶሪ አላቂ መገልገያ ኬሚካሎች፣ ሪኤጀንቶች እና ቁሳቁሶች ግዥ የጨረታ ቁጥር15/2017ዓ/ም-ሎት-03 የኤሌከትሮኒክስ ዕቃን ግዥ በዘላቂ የልማት ግቦች (SDG) በጀት ጨረታ ቁጥር 16/2017ዓ/ም—ሎት-04 ግዥ ለመፈፀም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለ2017ዓ.ም በዘርፉ የታደሠ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ለ2017ዓ/ም የታደሰ የንግድ ምዝገባ የምስከር ወረቀት በሀገር ውስጥ ገቢዎች የጨረታ ተሳታፊነት የድጋፍ ደብዳቤ፣ የታደሠ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን
- ዝርዝር ጨረታውን የያዘ ሠነድ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ በቤ/ጉ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ በግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- አሸናፊ ድርጅት የውል ስምምነት ሲፈርም ለውል ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10% ያስይዛል።
- በጨረታው ያልተመረጡ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበረያ የጨረታ አሸናፊ እንደታወቀ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት የጨረታ ሠነዱን በመግዛት እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው የሚዘጋው በ16ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ሆኖ ነገር ግን ቅዳሜ፣ እሁድ እና የህዝብ በዓል ቀን ላይ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘጋል፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በ16ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አሶሳ በሚገኘው በቤ/ጉ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ በግዥ ንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት ይሆናል።
- ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ-0577752144 ስሶሳ ደውሱ መጠየቅ ደቻላል፡፡
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ
