Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ሀድያ ዞን ሆሳዕና ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0461784281
  • Website
  • Deadline27 Feb 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዓይነት ሎት 1 - የፈርኒቸር ዕቃዎች እና ሎት 2 - የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር /ቤቶች የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዓይነት

ሎት 1 - የፈርኒቸር ዕቃዎች

ሎት 2 - የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ተጫራቾች ፡-

1 በመስክ የታደሰ ንግድ ፈቃድ

2 ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር

3 የቫት ተመዝጋቢነት ሰርተፍኬት

4 የእቃ አቅራቢነት ሰርተፍኬት ያላቸው ድርጅቶች በሐድያ ዞን /መምሪያ ቢሮ ቁጥር 17 በአካል በመቅረብ የተዘጋጀው

የጨረታ ሰነድ ብር ሎት 1 200 /ሁለት መቶ ብር ሎት 2 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል እንድትገዙና ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና

ሎት 1 - 300 ብር

ሎች 2 - 30,000 ብር

በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ የሚጠበቅባቸው ሲሆን የጨረታ የመወዳደሪ መምሪያው ባዘጋጀው ፎርማት ላይ ብቻ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት የመወዳደሪያ ፖስታዎችን ኦርጅናልና ኮፒ በማሸግ ቢሮ ቁጥር 17 ላይ በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እንድታስገቡና ጨረታውም 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥን ታሽጎ 430 ላይ የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የእረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0461784281/0465552337 ደውሎ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት

የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

 

Save Tender