Tender Detail

Tender Details

  • Company ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ
  • Address ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ተዘንአ ሆስፒታል አካባቢ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5-586725
  • Website
  • Deadline04 Mar 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

ፋብሪካችን ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

4 ጊዜ የወጣ የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ጣበስፋ/ያዕሽ/ ብግጨ/10/2017

 

ብሪካችን

በሎት-1 የተለያዩ መጠን ያላቸው STAINLESS STEEL PIPE

በሎት-2 የተለያዩ መጠን ያላቸው INDUSTRIAL SHADE STRUCTURE STEEL

በሎት-3 የተለያዩ መጠን ያላቸው VALVES እና

በሎት-4 የተለያዩ መጠን ያላቸው ELECTRICAL POWER CABLE

በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም

  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታው የመሳተፍ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  2. ጨረታው የካቲት 25 ቀን 2017 .. ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ይዘጋል፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው በጨረታው ፈቻ ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በቁጥር 4 ላይ በተገለፀው አድራሻ የካቲት 25 ቀን 2017 .. ከቀኑ 430 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ ዘግይቶ የሚቀርብ የመጫረቻ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 300.00 /ሶሰት መቶ ብር/ ብቻ በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 1000057735167 ገቢ በማድረግ ከታች በተመለከተው አድራሻ ዘወትር በስራ ሰዓት (ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 230 እስከ 600 ሰዓት ከምሳ በኋላ 7:00-11:00 ሰዓት ቅዳሜ 2:00 እስከ 6:00) መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው ማስረከቢያና ፈቻ አድራሻ

አዲስ አበባ ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ተዘንስ ሆስፒታል አካባቢ

የፌደራል ቤቶች ኮርፖረሽን ህንጻ፡ :

A ቢሮ ቁጥር B008

ስልክ ቁጥር 011 5-586725 /0912031748

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

  1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በየሎቱ የጠቅላላ ዋጋውን 2% /ሁለት ከመቶ/ በባን የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (..) ወይም 3 ወራት የሚያገለግል በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ጋራንቲ (ቢድ ቦንድ) በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ስም አሰርተው ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
  2. ለሽያጭ የቀረቡ ንብረቶች የሚገኙበት አድራሻ አማራ ክልል አዊ ዞን ጃዊ ወረዳ ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ግቢ ውስጥ ነው::
  3. በጨረታው ተሳትፎ ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች ከፋብሪካው ጋር ውል በመያዝ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ሙሉ ክፍያ ቅድሚያ ከፍሎ ማንሳት የሚችል መሆን አለበት፡፡
  4. ፋብሪካው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ጣና ለስ ስኳር ፋብሪካ

 

Save Tender