Tender Detail

Tender Details

  • Company የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን
  • Address ወልቂጤ ከተማ ወደ ወልቂጤ ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ የድሮው የወልቂጤ ከተማ ስፖርተኞች ማደርያ ጊቢ ውስጥ : በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት : ኢትዮጵያ, Phone: 011 365 9932
  • Website
  • Deadline04 Mar 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Construction Materials And Raw Materials

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን በ2017 በጀት ዓመት ለሚሰራቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እና የመንገድ ጥገና ሥራዎች አገልግሎት የሚውል የግንባታ ፌሮ ብረት ግዥ ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡


 

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ////- 06/17

 

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል መንገዶች ባለስልጣን 2017 በጀት ዓመት ለሚሰራቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀቶች እና የመንገድ ጥገና ሥራዎች አገልግሎት የሚውል የግንባታ ፌሮ ብረት ግዥ ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡

በመሆኑም፤

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት፣ የመንግስት /ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል የምስ ወረቀትና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች በታሸገ ኤንቨሎፕ የፋይናንሻል ዋና እና አንድ ኮፒ የቴኒካል ፕሮፖዛሉን ዋና እና ንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማድረግ ኦሪጅናል እና ኮፒ በማለት እና የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በተለያየ ፖስታ ለብቻው በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ C.P.O ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ለሁሉም የብረት ዓይነቶች ብር 70,000 /ሰባ ሺህ ብር/ ብቻ በማሠራት ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መል የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  4. ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/ ብቻ በመፈል ከባለስልጣኑ ዋና /ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኬዝ ቲም ቢሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው፡፡
  6. አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ቀን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ድረስ ይሆናል፡፡ ጨረታው በዚያኑ ቀን ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሰረት ጨረታውን ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ

 

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል መንገዶች ባለስልጣን ግዥና ንብረት አስተዳደር ኬዝ ቲም

የስልክ ቁጥር +251 113 659932

ወልቂጤ- ኢትዮጵያ

 

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ስልጣን

 

Save Tender