Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 022-211-14-42
  • Website
  • Deadline05 Mar 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በከተማው መስተዳድር ስር ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልገሎት የሚውሉ፡- 1. የፅህፈት መሳሪያዎች፣ 2. የፅዳት ዕቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ስታወቂያ

 

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ ገንዘብ /ቤት በከተማው መስተዳድር ስር ለሚገኙ ሴክተር /ቤቶች አገልገሎት የሚውሉ፡- 1. የፅህፈት መሳሪያዎች፣ 2. ዳት ዕቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ -

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የዘመኑን ግብር ከፍሎ ማጠናቀቁንና ጨረታ ላይ እንዲሳተፍ የሚል ማስረጃ ከሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን /ቤት ማቅረብ አለበት።
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በጽ/ቤቱ ስም ሲንቄ ባን በሂሳብ ቁጥር 1054551161211 ላይ ገቢ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት በጽ/ቤቱ የግዢ የስራ ሂደት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN No) የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡና የምስ ወረቀት ያላቸው::
  6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የተጠቀሰውን ማስረጃዎች ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመፈል አዳማ ከተማ ገንዘብ /ቤት በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላል፡፡
  8. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የጨረታ ዋጋ ማስከበሪያ CPO ብር 20,000.00 (ሃያ ብር) ሲሆን ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ በተደራጁ የትኛውንም የዋስትና ደብዳቤ የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  10. ተጫራቾች ሰነዳቸውን ኒካል እና ፋይናንሻል ኮፒና ኦርጂናሉን ለየብቻው ታሽጎ መቅረብ አለበትኒካሉን ያለፉት ተወዳዳሪዎች ፋይናንሻላቸው ይከፈታል፡፡
  11. ጨረታው የሚከፈተው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው ቀን የስራ ቀን ከሆነ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዳማ ከተማ ገንዘብ//ቤት ቢሮ ቁጥር 6 ውስጥ ይከፈታል፡፡ እለቱ በዓል ወይም /ቤቱ ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ጨረታው ይከፈታል።
  12. ማንኛውም የእስቴሽነሪ እና የጽዳት እቃዎች ተወዳዳሪዎች ሳፕል ወይም ናሙና ማቅረብ አለባቸው::
  13. የጨረታው አሸናፊ ዕቃዎቹን እስከ አዳማ ከተማ ገንዘብ /ቤት መጋዘን ድረስ በራሱ ወጪ አጓጉዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  14. የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መመሪያ በተሰጠው መሰረት የጨረታ አሸናፊነቱ በውስጥ ማስታወቂያና በስል እንደተገለፀው 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን የጨረታ ውል ከአዳማ ከተማ ገንዘብ /ቤት ጋር መፈራረም አለበት፣ ይህ ባይፈፀም የጨረታ አሽናፊነቱን በመሰረዝ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ገቢ ይሆናል፡፡
  15. አሸናፊው ድርጅት ማሸነፉ እንደተገለፀለት ያሸነፈበትን ዕቃ ብዛት አብዝቶ የጠቅላላውን ዋጋ 10% የውል ዋስትና ገንዘብ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ለአዳማ ከተማ ገንዘብ /ቤት ብሎ በመፃፍ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
  16. ማንኛውም ተጫራች ለውድድር የሚቀርበው ቫት ተጠቃሚ ሲሆን 7.5 % ፍያ ጊዜ የሚቀነስ ይሆናል፡፡
  17. መስሪያ ቤቱ ከሚያደርገው የግዢ ውል 20 ፐርሰንት መጨመር ወይም መቀነስ የሚችል መሆኑን ተጫራቹ መገንዘብ አለበት፡፡
  18. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

መረጃ በስልክ ቁጥር-022-211-14-42 ደው መጠየቅ ይቻላል::

 

የአዳማ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት

 

Save Tender