Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
  • Address ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 440 1913
  • Website
  • Deadline13 Mar 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Construction Materials And Raw Materials

የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር የህንፃ መሳሪያዎች እና ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር የህንፃ መሳሪያዎች እና ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ፤

  1. ደብረዘይትመንድሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብርበመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
  2. የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ 200-600 እና ከሰዓት በኋላ 700-10:00 ሰዓት ብቻ ነው።
  3. ተጫራቾች የዕቃዎቹን ሁኔታ እስከ ጨረታው መዝጊያ ጊዜ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 200-1030 ድረስ አክሲዮን ማህበሩ ንብረት ክፍል ውስጥ በአካል ተገኝተው ማየት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 4 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ያቀረቡትን የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO በማዘጋጀት ከዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ ተካቶ መቅረብ ይኖርበታል።
  6. ጨረታው መጋቢት 4 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ
በስልክ ቁጥር 011 442 3659 በመደወል መረዳት ይቻላል


ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር

Save Tender