በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በጨረታ ቁጥር02/2017 መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛትይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በጨረታ ቁጥር02/2017 መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛትይፈልጋል።
- ሎት 1. የደንብ ልብሶች
- ሎት 2. የጽዳት እቃዎች
- ሎት 3. አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች
በዚህም መሰረት መወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራችከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል።
- በዘርፋ የተሰማራችሁ ተጫራቾች የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ ንግድስራ ፍቃድ፤ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት የተጨማሪ እሴት ታክስከፍያ ሰርተፍኬት፤ የቲን መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ኮፒ ከዋጋማቅረቢያ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/በመክፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከ2፡30 ሰዓት-11፡30 በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ በወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት 3ኛ ፎቅላይ ቢሮ ቁጥር 3-03 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይቻላል።
- የጨረታ ማስከበሪያ ከሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ 2% (ሁለትፐርሰንት) በባንክ የተመሰከረለት ቼክ /ሲፒኦ/ ማስያዝ አለባቸው።እንዲሁም የጨረታ አሸናፊ መሆናቸው ሲታወቅ 10% የውለታማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒናዋናውን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ባሉትየስራ ቀናት በቢሮው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባትይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዕቃ ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ በፊትማቅረብ ግዴታ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11 30 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይምህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት በ11ኛውቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል።
- ተጫራቾች አሸናፊ መሆናቸው እንደተገለጸላቸው በሰባት /7/ ቀናትውስጥ ቀርቦ ውል መፈጸም እና ውለታ ከፈጸመበት እለት አንስቶበአምስት/5/ቀናት ውስጥ እቃዎችን በሙሉ ማስረከብይኖርባቸዋል።
- በዚህ ጨረታ መመሪያ ያልተካተቱ ሌሎች ሁኔታዎች በሀገሪቱ ህግናደንብ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእቃ ግዥአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 3/2002 መሰረት የሚታይ ይሆናል።
መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- አቃቂ ቃሊቲ ገላን ኮንደሚንየም ፓስ እስቴሽን ወረድ ብሎዳዊት ህንፃ
ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 09 00 04 62 99/ 09 10 88 71 22 በመደወል ማግኘት ይቻላል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት
