Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር
  • Address አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር በኢትዮ-ቻይና ወንጌላዊት ህንፃ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0949231127
  • Website
  • Deadline08 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-08 00:00:00
  • Categories Food And Beverage

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር መንግሥታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዘይት ባለ 5 ሊትር እና ባለ 1 ሊትር ብዛት 954 ፣ 1ኛ ደረጃ ፉርኖ ዱቄት ባለ 15 ኪሎ ግራም ብዛት 954፣ መኮረኒ፣ ሩዝ፣ ምስር ክክ፤ የተከካ የሽሮ እህል /አተር/ ጤፍ እና የተለያዩ አትክልቶችን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር -ADV/197/25

 

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግአብሔር ቤተርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር መንግሥታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዘይት ባለ 5 ሊትር እና ባለ 1 ሊትር ብዛት 954 1 ደረጃ ፉርኖ ዱቄት ባለ 15 ኪሎ ግራም ብዛት 954 መኮረኒ፣ ሩዝ፣ ምስር ክ፤ የተከካ እህል /አተር/ ጤፍ እና የተለያዩ አትልቶችን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታ የሥራ ቀናት ውስጥ በሥራ ሰዓት በመገኘት አዲስ አበባ ወሎ ሠፈር በኢትዮ-ቻይና መንገድ ወንገላዊት ህንፃ ፊት ለፊት ባለው መንገድ ማሪስቶፕስ ሊኒከ ከፍ ብሎ በሚገኘው ቢሯችን ድረስ በመቅረብ የጨረታ ሰነድ ከግዥ ፍል መግዛት ይችላል፡፡

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው:-

  • የታደሰ የንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN)
  • የጨረታ ማስከበሪያ በድርጅታችን የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዘአብሔር ቤተርስትያን ርዳታና ልማት ማህበር ስም በአዋሽ ባንክ ወይም በኢትዮጵያ ንግድ ባን ብቻ 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) .. አሠርተው ከዋጋ ማቅረበያው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች ፋይናንሻል መንት በፖስታ አሽገው መቅረብ አለባቸው:
  • ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመፈል ሰነዱን ከኢትዮጵያ ጉባዔ እግዚአብሔር ቤተርስቲያን የእርዳታና ልማት ማህበር ግዥ ፍል ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  • የጨረታ ሰነዱ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ ማድረግ እንዲሁም ስርዝ ድልዝ ቢያጋጥም በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
  • ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • የጨረታ አሸናፊ የሆኑት ዕቃውን በአንድ ሳምንት ውስጥ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ለሽሮ እህል እና ለምስር ክክ ሩብ ኪሎ ለፉርኖ ዲቄት 2 . ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ዓርብ መጋቢት 30 ቀን 2017 . ከረፋዱ 400 ሰዓት ላይ ይሆናል፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ - በስልክ ቁጥር 0949231127 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ማሳሰቢያ፡- አትክልት ያሸነፈው ድርጅት 15 ቀኑ 3 ወራት ያለምንም ዋጋ ለውጥ ገፈርሳ ጉጂ/ ኬላ/ እና ቡራዩ በሚገኘው የምገባ ማዕከላችን አትክልቱን ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

 

የኢትዮጵያ ጉባዔ እግዝአብሔር ቤተክርስቲያን የአርዳታና ማት ማህበር

 

Save Tender