Tender Detail

Tender Details

  • Company Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute (የአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንስቲትዩት)
  • Address አርባ ምንጭ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0468810960
  • Websitehttps://www.amtvet.edu.et/
  • Deadline19 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-20 00:00:00
  • Categories Materials

በ/ደ/ብ/ብ/ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንስቲትዩት ለ2017ዓ/ም የሥልጠና ዘመን በተመደበለት የካፒታል በጀት ለተለያዩ ዲ/ቶች አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ ዕቃዎችን ከነሙሉ አክሰሰሪያቸው በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ስታወቂያ

 

////ኢትዮጵያ ልላዊ መንግስት የአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ላይት ኢንስቲትዩት 2017/ የሥልጠና ዘመን በተመደበለት የካፒታል በጀት ለተለያዩ /ቶች አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ ዕቃዎችን ከነሙሉ ሰሰሪያቸው በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች፣

  1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው የዘመኑን ግብር ስለመከፈሉ ማረጋገጫ የሚያቀርብ፣ እና የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው/ የቫት ተመዝጋቢ የሆነ የቲን ቁጥር /tin Number/ ያለው/ያላት
  2. በመንግሥት ግዥ አቅርቦት የተመዘገቡበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት
  3. የዕቃውን ዋጋ በኮሌጁ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ ብቻ ገፁን ሳይገነጣጥል ሞልቶ የሚያቀርብ
  4. የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሰነድ የዕቃዎችን መለያ /specification/ ኮሌጁ ባዘጋጀው መሠረት ብቻ የሚያቀርብ
  5. የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 5000.00 / አምስት ሺህ ብር ብቻ/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ከእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ጋር በማሸግ ማቅረብና ማስያዝ ይገባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን / Bid Document/ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአ/ምንጭ ፖሊ ኒክና ላይት ኢንስቲትዩት //አስ//ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነድ በእያንዳንዱ ገፅ ላይ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን፣ የስልክ ቁጥራቸውን ማህተምና አድራሻቸውን ማስፈር ይኖርባቸዋል፡፡
  9. አጠቃላይ የማስረጃቸውን ኮፒ ከዋናው ጋር ተገናዝቧል የሚል ማህተም አርፎበት ተፈርሞበት ተያይዞ መቅረብ አለበት፣
  10. የሚቀርበው የመወዳደሪያ ሰነድ በሁለት ኮፒ ተዘጋጅቶ የዕቃው ነጠላ ዋጋ በአንድ በታሸገ እናት ፖስታ /ኤንቨሎፕ/ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አሥራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ሰነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ቀን የሚያበቃው የሥራ ቀን ከሆነ 15 ቀን 1030 ሰዓት ላይ ታሽጎ በቀጣዩ ቀን ልክ ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የታሸገው ሣጥን በአ/ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በቢሮ ቁጥር 7 ይከፈታል ቀኑ በዓል (ዝግ) ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይከፈታል፡፡
  11. ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ የዋጋ ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም፣ እንዲሁም ከስፔስፊኬሽን ውጭ ዕቃ ማቅረብ አይቻልም፡፡
  12. አሸናፊዎች የዋጋውን 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝና ውል መፈራረም አለባቸው፡፡
  13. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች ማሸነፉ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ በራሱ ትራንስፖርት አርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒ ሳታላይት ኢንስቲትዩት ድረስ ማቅረብና ማስረከብ አለበት
  14. ተቋሙ የተሻለ አማራጭ መንገድ ወይም ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
  15. የተጭበረበረ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም በሕግም ያስቀጣል፡፡

 

ተጨማሪመረጃ-0468810960 /0910744129 / 0970727274 በደ//////////ቢሮአ/ምንጭፖ///ኢንስቲትዩት ደውለው ይጠይቁ

 

////ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የአርምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ተላይት ኢንስቲትዩት

 

Save Tender