Tender Detail

Tender Details

  • Company የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
  • Address በታርጫ ከተማ ከቴሌ ቢሮ በስተጀርባ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-04-69-39-79
  • Website
  • Deadline15 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-15 00:00:00
  • Categories Food And Beverage

የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በ2017 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን የተበጠረ ለምግብነት የሚያገለግል እህል በቆሎ ከሕጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የደ/////መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን 2017 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን የተበጠረ ለምግብነት የሚያገለግል እህል በቆሎ ከሕጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

1 ተጫራቶች በዘርፉ የታደሰ 2017 . ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤

2 ተጫራቶች የምዝገባ ምስ ወረቀት የቫት ተመዝጋ የሆነና የግብር ከፋይ መለያ TIN ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3 ተጫራ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ /ሊራንስ/ የሚያቀርቡና አስፈላጊ የሆኑ ሕጋዊ ሠርተፊኬት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡

4 ተጫራቾች የአቅራቢነት ምስ ወረቀት ያላቸውና ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡

5 ተጫራቾች በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ሰነዶች ዋናውንና ኮፒውን ለየብቻ ፖስታ በሰም በማሸግ እንዲሁም ቢሮው ባዘጋጀው ጨረታ ሰነድ ላይ በሚነበብ ጽሑፍ በመሙላት የድርጅቱን ስም፣ ማህተም እና ፊርማ በማድረግ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

6 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የጨረታ ዶክመንት ፖስታ በታርጫ ከተማ በሚገኘው በደ/////መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በመገኘት በግዥ //አስ/ ዳይሬክቶሬት ለዚሁ በጨረታ የተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

7 የጨረታው ሳጥን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 16ኛው ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ 430 ሰዓት ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡

8 የተጫራቾች አለመገኘት የጨረታውን ሂደት እያስተጓጉልም፡፡

9 ተጫራቾች የጨረታ ፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይንም የበዓላት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

10 ተጫራቾች አሸናፊ ድርጅት የእህሉን ዋጋ ሲሞሉ ትራንስፖርት እና ጫኝ አውራጅ ጨምሮ የሚሞሉና እስከ ታርጫ ከተማ መጋዘን ድረስ አምጥቶ የሚያስረክብ ይሆናል፡፡

11 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ ብቻ በመ/ቤቱ ስም CPO /ጥሬ ገንዘብ/ ማስያዝ ይኖርባችኋል፡፡

12 ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ የማይመለስ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በባን አካውንት 1000521691305 ላይ ገቢ ተደርጎ ባን አድቫይስ ስታመጡ ለግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ ዳይሬክቶሬት መግዛት ትችላላችሁ።

13 /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 09-04-69-39-79/ 09-13-85-89-25 ላይ ደው መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

የደ/////መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

 

Save Tender