Tender Detail

Tender Details

  • Company City Administration of Addis Ababa Construction Design, Building and Consultation Enterprise (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮንስትራክሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት)
  • Address አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቃሊቲ ማሰልጠኛ ፊት ለፊት የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ቢሮ አጠገብ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 4 62 14 57
  • Websitehttps://addisconstructionwork.gov.et/
  • Deadline07 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-07 00:00:00
  • Categories Construction Materials And Raw Materials , Construction Machinery And Vehicles

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደደር የኮንስትራክሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት የሚከተሉትን የግንባታ ግብዓት፣ ማሸነሪዎችና የተለያዩ ተሸከርካሪዎችን ከዚህ በታች በሎት ተከፍሎ በተቀመጠው መሰረት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የኮንስትራክሽን ማሽነሪ እና የተያዩ ተሽከርካሪዎች

ግዥ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር የኮ/////// 36/2017

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደደር የኮንስትራክሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት የሚከተሉትን የግንባታ ግብዓት፣ ማሸነሪዎችና የተለያዩ ተሸከርካሪዎችን ከዚህ በታች በሎት ተከፍሎ በተቀመጠው መሰረት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ( 1 ዓመት ውል በመፈፀም በሚቀርብ ፍላጎት መሰረት ማቅረብ የሚችሉ)
  • ሎት 2 የሳኒተሪ ዕቃዎች ( 1 ዓመት ውል በመፈፀም በሚቀርብ ፍላጎት መሰረት ማቅረብ የሚችሉ)
  • ሎት 3 የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች፣
  • ሎት 4 የተለያዩ ተሽከርካሪዎች እና
  • ሎት 5. ሌሎች የግንባታ ግብዓቶች ( 1 ዓመት ውል በመፈፀም በሚቀርብ ፍላጎት መሰረት ማቅረብ የሚችሉ)

ስለሆነም፡-

  1. በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል በዘርፉ የተሰጠ የታደሠ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፤ የተጨማሪ እሴት ከፋይ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመፈል በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ፍለ ከተማ ቃሊቲ ማሰልጠኛ ፊት ለፊት የኦሮሚያ ኮንስትራሽን ቢሮ አጠገብ የኮንስትራከሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት ቢሮ በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች የሚወዳደሩበት የሎት አይነት ጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው የፍላጎት መግለጫ (specification) መሰረት ድርጅታችን ባቋቋመው የቴኒክ ኮሚቴ ወይም በሶስተኛ ወገን ሊታይ ይችላል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1 (የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) ለሎት 2 (የሳኒተሪ ዕቃዎች) ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) ለሎት3 (የኮንስትራከሽን ማሽነሪዎች) ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) ለሎት 4 (ተሽከርካሪዎች) ብር 400,000.00 (አራት መቶ ሺህ ብር) እና ሎት 5 ሌሎች የግንባታ ግብዓቶች ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ 90 ቀናት የባን ዋስትና (unconditional bid bond guarantee) ከሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሰነድ ጋር በማያያዝ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  4. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሎት 1 ሎት 2 ሎት 3 እና ሎት 4 20 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 21ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 500 ሰዓት ላይ እና ሎት 5 10 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 500 ላይ ተሳታፊዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  5. የኮንስትራክሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ድራሻ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ቃቂ ቃሊቲ ክፍ ከተማ ቃሊቲ ማሰልጠኛ ፊት ሮሚያ ንስትራክሽን ቢሮ አጠገብ

ስልክ ቁጥር 011-4-62-14-57

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮንስትራክሽን ዲዛይን፣ ግንባታና ማማከር ድርጅት

 

Save Tender