Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Trading Businesses Corporation (የኢትዮጵያ ንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽን)
  • Address ደብረዘይት መንገድ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114 43 12 76
  • Websitehttps://www.etbc.com.et/index.php/home
  • Deadline19 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-19 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Services

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለህብረተሰቡ በሚደርሱ የአህል አቅርቦቶች ላይ እሴት በመጨመር ለሸማች ማህበረሰብ ለማሰራጨት የእህል መፍጨት አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ለእንድ ዓመት ውል በማስፈረም አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የግዥው ቁጥር- ኢንሥኮ ማዕከል ግዥ

///016/2017

 

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለህብረተሰቡ በሚደርሱ የአህል አቅርቦቶች ላይ እሴት በመጨመር ለሸማች ማህበረሰብ ለማራጨት የእህል መፍጨት አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ለእንድ ዓመት ውል በማስፈረም አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. የተለያዩ የምርት ዓይነቶች (ስንዴ፣ በቆሎ፣ እና ጤፍ) እህል የመፍጨት አገልግሎት ግዥ፡ ስለሆነም በጨረታው ላይ መወዳደር የሚፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መመዘኛዎች ማሟላት አለባቸው
  1. ተጫራ የቴ ሰነዶችን 2017 የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ምዘገባ ሰርተፊኬት፣ ወቅታዊ የግብርሊራንስ ሰርተፊኬት፤ የተጨማሪ እሴት ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢዎች ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን እነዚህ ሰነዶች ፖስታ ውስጥ ታሽገው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ከላይ የተገለጹትን ሰነዶች ከጨረታ ሰነድ ማቅረቢያው ቀን ገደብ በፊት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለሚወዳደሩበት ጨረታ የማይመለስ ብር 400.00 (ብር አራት መቶ) በመፈል ከሰኔ 4 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 200-630 ሰዓት እንዲሁም ከሰዓት 7:30-11:00 እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 200-630 ድረስ ብሎክ 1 ቁጥር 206 ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡ (አድራሻው ከስር ተገልጿል፡፡)
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እስከ ጨረታው መዝጊያ ዕለት እስከ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓም ከጠዋቱ 430 ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  5. ተጫራ ከላይ ለተጠቀሰው ጨረታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ስም አሰርተው ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡ ኢንሹራንስ ቦንድና ቼክ ተቀባይነት የላቸውም፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ፖስታ ውስጥ ወይም ለብቻው ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች የአገልግሎት ዋጋ (ፋይናንሻል) ኒካል ኦሪጅናል በመለየት በአንድ ፖስታ በታሸገ ኤንቨሎፕ አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታው ሰኔ 12 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 430 ላይ ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  8. አሸናፊው ድርጅት የተለያዩ የምርት ዓይነቶች (ስንዴ፣ በቆሎ፣ እና ጤፍ) 5 ኪግ፣ 10 .ግ፣ 15 . 25 . እና 50 ኪግ እህል የመፍጨት አገልግሎት ግዥ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ስም ሰርተው ውሉን የሚፈጽሙ ይሆናል፡፡
  9. ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤ ለማንኛውም ማብራሪያ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ በመደወል መጠየቅ ይቻላል።

 

በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

ደብረዘይት መንገድ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ ፊት ፊት

ስልክ 011 4167345/011 466 9336

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

 

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

 

Save Tender