Tender Detail

Tender Details

  • Company ሲዳማ ኤልቶ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ኃ.የተ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ፊት ለፊት : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-47-04
  • Website
  • Deadline03 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-07-03 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Distributors

ሲዳማ ኤልቶ የገ/ኅ/ሥራ ዩኒየን በ2016/17 ምርት ዘመን ያሰባሰበውን 11,000 ኩንታል የምግብ በቆሎ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ሲዳማ ኤልቶ የገ//ሥራ ዩኒየን 2016/17 ምርት ዘመን ያሰባሰበውን 11,000 ኩንታል የምግብ በቆሎ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል በመሆኑም ተጫራቾች።

  1. ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 ቀናት ውስጥ መግዛት ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በጨረታ ሰነድ ላይ በመሙላት 8ኛው ቀን ከቀኑ 400-600 ሰዓት ባለው ጊዜ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ/ ሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  5. ጨረታው ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ በተገኙበት 8ኛው ቀን ከቀኑ 830 ላይ የሚከፈት ይሆናል።
  6. ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ /በከፊል/ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሳሰቢያ፡- የበለጠ መረጃ ለማግኘት /ቤት ድረስ በአካል መቅረብ ይችላሉ፡፡

አድራሻ:- ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ /ቤት ፊት ለፊት

ስልክ ቁጥር፡- 046-212-47-04 Mob-09 30 10 83 56 E.mail-eltounion@ymail.com

 

ሲዳማ ኤል የገ//ሥራ ዩኒየን

 

Save Tender