Tender Detail

Tender Details

  • Company የአርሲ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address አሰላ ከተማ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0222381142
  • Website
  • Deadline29 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-08-29 00:00:00
  • Categories Food And Beverage

የአርሲ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት ለአርሲ ዞን ቡሳ ጎነፋ ቅርንጫፍ የተለያዩ ጥሬ እህል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ተኛ ጊዜ የወጣ የግ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የአርሲ ዞን ገንዘብ /ቤት ለአርሲ ዞን ቡሳ ጎነፋ ቅርንጫፍ የተለያዩ ጥሬ እህል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። ስለዚህ ከዚህ ቀጥሎ የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች እንዲወዳደሩ እንጋብዛለን።

ዚህ፡-

  1. ማንኛዉም ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው ላይ መካፈል ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ላይ 20 ፐርሰንት የያዘ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በአርሲ ዞን ገንዘብ /ቤት ስም በመስራት ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት የስራ ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከአርሲ ዞን ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 106 በመግዛት ማስታወቂያ ከወጣበት 16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ሰነዱን ማስገባት የሚኖርባቸ ሲሆን ጨረታው በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ዕለቱ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል
  4. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0222381142 ደው ይጠይቁ።

 

የአርሲ ዞን ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender