መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገስፁትን የእንጨት ምርቶች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS
MANUFACTURING ENTERPRISE
የጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ የጨታ ቁጥር DCMME 30/2017
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገስፁትን የእንጨት ምርቶች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
ሎት -1 የአንጨት ምርቶች ( Chipood, Vinner, Wooden Glue MDF Screw, Sand Paper --- Etc)
ሎት -2 Electode
ስለዚህ በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ
ፈቃድ ያሳቸውና፣ የምስክር ወረቀት እና የታክስ መሰያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፋ እየጋበዘን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ሳይ ከወጣበት ቀን በኋላ ነሀሴ 21/2017 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናቶች ቃሲቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ አንውንቲንግ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ስእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚችሱ መሆኑን እየገስጽን ጨረታዉ ማክሰኞ መስከረም 06/2018ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ 4:10 የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃስን:
ማሳሳቢያ:- ድርጅቱ የተሸስ ዘዱ ካገኘ ጨረታውን ሙሱ ስሙሱ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፦ ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል::
ማስታወሻ፦ ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር
0911-04-38-43 መደወል ይቻላል::
