Tender Detail

Tender Details


ታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር ለሕንጻ እድሳት አገልግሎት የሚውል አልሙኒየም አቅርቦ የሚሠራ ባለሙያ (ድርጅት) ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ታህ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር ለሕንጻ እድሳት አገልግሎት የሚውል አልሙኒየም አቅርቦ የሚሠራ ባለሙያ (ድርጅት) ይፈልጋል።

በመሆኑም፡-

  1. በዘርፉ የታደስ ንግድ ፍቃድ ያለው።
  2. የዘመኑን ግብር አጠናቆ ለመፈሉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  3. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችሉ።
  4. የጨረታ ሰነዱ ሽያጭ የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ይሆናል።
  5. ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) ብር በመፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 300 እስከ ቀኑ 1030 እና ቅዳሜ 300 ሰዓት እስከ 600 ባለው ጊዜ ውስጥ አክሲዮን ማህበሩ ገንዘብ ቤት በመቅረብ የጨረታ ሰነዱንና የተጫራቾች መመሪያ መግዛት ይችላሉ።
  6. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ በወጣ 16 (አስራ ስድስተኛ) የሥራ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት (ባይገኙም) በእከሲዮን ማህበሩ አዳራሽ ከቀኑ 800 ሰዓት ይከፈታል።
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (ዋስትና) ብር 25,000 (ሃያ አምስት ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረ /ሲፒኦ/ በታህሰብ የንግድ ስራዎች አከሲዮን ማህበር ስም በማዘጋጀት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው
  9. ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም።
  10. አሸናፊው የጨረታ ውጤት ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርቦ የስራ ውል መዋዋል አለበት።
  11. ሲዮን ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ፡-

  • ስልክ ቁጥር 0112-79-30-65/0112-80-41-96
  • አድራሻ ልል አዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኮልፌ አጠና ተራ ታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር

 

ታህሰብ የንግድ ሥራዎች አክሲዮን ማህበር

 

Save Tender