Tender Detail

Tender Details

  • Company በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማ/ት/ቤት
  • Address ኢትዮጵያ, Phone: 0587600018
  • Website
  • Deadline21 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-11-21 00:00:00
  • Categories Food And Beverage

በሀገር መከካከያ ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና ዋና መምረያ የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በ2018 በጀት ዓመት የምልምል ሰልጣኝ ወታደሮችና በሆስፒታል ተኝተው ለሚታከሙ ህሙማን የተጣራ የበሬ ስጋ እና የበቆሎ ቅንጬን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


በድጋሚ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በሀገር መከካከያ ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና ዋና መምረያ የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት 2018 በጀት ዓመት የምልምል ሰልጣኝ ወታደሮችና በሆስፒታል ተኝተው ለሚታከሙ ህሙማን የተጣራ የበሬ ስጋ እና ቆሎ ቅንጬን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ተጫራች ማሟላት የሚገባቸው

1.     ተጫራች በዘርፍ የታደ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለው፣

2.     የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤

3.     የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤

4.     የግብር ከፋይ ምዝገባ (ቲን ነምበር) ማቅረብ የሚችል፤

5.     የዘመኑ ግብር የከፈለ /ከሊትዮ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን/ በጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤

6.     ተወካይ ከሆነ /ከሆነች/ ህጋዊ የውልና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡

7.     ተጫራቾች በዋጋ ማቅረቢያው የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡

8.     ተጫራች የአንድ ዋጋ መሙላት ያለበት ያለ ቫት ሆኖ ሁሉንም ቀለቦች ዋጋ በሙላት ወደ ጎን አባዝቶ እና ወደ ታች ደምሮ ማስቀመጥ ይኖርበታል፡፡

9.     በጨረታ አሸናፊ የሚለየው በተቀመጠው ዝርዝር በተናጠል ዝቀተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች አሸናፊ እየሆነ ይመረጣል፡፡

10. በሰነዱ ሳይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም፣ ስርዝ ድልዝ ካለ እና ፍሉድ ከተጠቀሙ ሰነዱ ከውድድር ውጭ ይሆናል፣፣

11. ተጫራቹ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ሲያቀርቡ ኦርጅናልና ኮፒ ብለው መለየት ይኖርባቸዋልኦርጅናሉን ፋይናንሻል ለብቻ በማሸግ ኮፒውን ፋይናንሻል ለብቻ በማሸግ እንዲሁም ከተራ ቁጥር 1-6 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ለብቻው በአንድ ፖስታ በማሸግ በመጨረሻ ሶስቱንም ፖስታዎች በአንድ ትልቅ ፖስታ በማሸግ የሚወዳደርበትን ዘርፍ በመፃፍ ረብ አለበት፡፡ በዚህ መሰረት ሶስቱንም ፖስታዎች ለየብቻ ሳያሽግ በአንድ ላይ አሽጎ ቢመጣ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡

12. ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ባቀረቡት ዋጋ 2% በጥሬ ገንዘብ ወይም ፍያ ማዘዣ CPO ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

13. የጨረታ አሸናፊዎች ለውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ጠቅላላ ዋጋ 10% በጥሬ ገንዘብ ወይም C.P.O ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

14. የጨረታ ሰነዱን ከማሰልጠኛ /ቤቱ ፋይናንስ ዴስክ በስራ ቀንና ሰዓት 02/03/2018 / ጀምሮ እስከ 11/3/08 / ድረስ የሚጫረቱበትን የመጫረቻ ሰነድ 200 (ሁለት መቶ ብር) በመፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

15. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን 12/3/08 / ከጥዋቱ 200 እስከ 700 ሰዓት ድረስ በማ//ቤቱ ቢሮ በር ላይ በሚዘጋጀው ሳጥን ሰነዱን ማስገባት አለባቸው፡፡ በዚሁ ቀን 12/03/2018 / ተጫራ (ህጋዊ ወኪሎቻቸው) በተገኙበት በማ//ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከቀኑ 730 ላይ ጨረታው ይከፈታል

16. አሸናፊ የሆነው ተጫራች //ቤቱ በየሳምንቱ፣ በየ15 ቀኑ ወይም በየወሩ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ጥራቱን በጠበቀ መንገድ ቀለቡን አሟልቶ ማቅረብ የሚችል እና በማ//ቤቱ የጥራት ኮሚቴ ጥራቱን አረጋግጦ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡ የቀለቡን ጥራት የጥራት ኮሚቴው ካለተቀበለው 3-5 ባሉት ቀናት ውስጥ ቀይሮ ጥራት ያለው ቀለብ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

17. አሸናፊ የሆነው ነጋዴ የአቅርቦት ፍያ በሚጠይቅበት ጊዜ ህጋዊ ደረሰኝ ከካሽ ሪጅስተር ጋር አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡

18. የውል ስምምነቱ ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ 5-6 ወራት ድረስ //ቤቱ በሚሰጠው ማዘዣ መሰረት እየቀረበ የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል የዋጋ ማሻሻያም አይደረግበትም፡፡

19. //ቤቱ በጀቱን በማረጋገጥ 20% የመቀነስም ሆነ 20% የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው

20. //ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው

21. በዚህ ማስታወቂያው ተገለፁ ሌሎች ህጎች በሀገሪቱ የግዥ አፈፃፀም መምሪያ መሰረት ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡ ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0587600018 በስራ ሰዓት ደውሎ ማረጋገጥ ይችላሉ

ብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና //ቤት

Save Tender