የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የዳይጄስቲቭ ብስኩት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
ለዳይጄስቲቭ ብስኩት ግዥ ለሶስተኛ ግዜ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የዳይጄስቲቭ ብስኩት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ሀ. ዳይጄስቲቭ ብስኩት 220 ግራም
በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑ የመንግስት ግብር የከፈሉ ወይም የ2017 ዓ.ም ንግድ ፍቃድ ያደሱ ፤ በጨረታው መሳተፍ የሚያስችል ከገቢዎች ክሊራንስ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና የግብር መሰያ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- አንዱ ተጫራች በሌላው ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ መጫረት ከጨረታው የሚያሳገድ ይሆናል።
- ተጫራቾች ከጨረታው በኋላ የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ሁለት በመቶ (2%) በCPO ወይም ባንክ ጋራንቲ አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር መሆኑን ወይም አለመሆኑን መግለፅ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾ ጨረታውን በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስራ አምስት (15) የስራ ቀናት ውስጥ ጨረታ ሰነዱን በጉርድ ሾላ ሳሲህተ ምህረት ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ ከሚገኘዉ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመገኘት የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሰነድ በብር (800) ብር (ስምንት መቶ ብር) በመግዛት የጨረታ ሰነዳችሁን እስከ ረቡዕ ታህሳስ 1/ 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ተጫራች ጨረታውን አሸንፎ ባቀረበው ሰነድ መሰረት እቃዎቹን ሳያቀርብ ቢቀር ያስያዘው በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ድርጅቱ ገቢ ያደርጋል ወይም ተመላሽ አይሆንም።
- ጨረታ ሰነዶችና ከጨረታው ጋር ተያያዥ የሆኑ ሰነዶች ማለትም ቴክኒካል ዋናውና ኮፒ እና ፋይናንሻል ዋናውና ኮፒ ዶክመንት በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት።
- ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ቁሳቁሶች የአገልግሎት ጊዜያቸው አንድ አመትና ከዚያ በላይ መሆን ያለበት ሲሆን ለዚህም ለሚያቀርቧቸው ቁሳቁሶች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ተጫራጮቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ ሳደቀደሩ በትእዛዙ መጠን እስከ 25 በመቶ የመጨመር ወደም የመቀነስ መብት አለው።
- ጨረታው ረብዕ ታህሳስ 1/2018 ዓ.ም 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 8: 30 በጉርድ ሾላ በሚገኘው ሳሊህተ ምህረት ቤተክርስያን ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ በሚገኘው የማህበሩ መሰብሰቢያ አደራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- አሸናፊው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀለት ወይም የጨረታ ውጤት ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ምግብ ነክ (ዳደጅስቲቭ ብስኩትን) ቁሳቁሶችን ከ7ቀን ባልበሰጠ ጊዜ ወይም በውሉ መሰረት ማቅረብ ይኖርበታል።
- ተጫራቾች ያሸነፉትን ምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን በድርጅቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ተጫራቾች ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ሲፈልጉ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ስልክ በመደወል ማገኘት የሚችሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር
አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት
ስልክ ቁጥር: 011-515-06-08
ፖስታ ሳጥን ቁጥር፡ 41076
