Tender Detail

Tender Details

  • Company Geda Transport and Logistics S.C. (ገዳ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ አ.ማ)
  • Address ሰንጋ ተራ ንግድ ስራ ኮልጅ ፊት ለፊት ቢፍቱ አዱኛ ህንጻ 12ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 558 25 19
  • Websitehttps://www.gedatransport.com/#
  • Deadline15 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-01-15 00:00:00
  • Categories Others , Metals And Metal Working , Construction Materials And Raw Materials

ገዳ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አክሲዮን ማኅበር ሞጆ በሚገኘው የድርጅቱ ዎርክ ሾፕ ውስጥ የተለያዩ ያገለገሉ ባሌስትራዎች፣ ሻክል፣ ፕሬዥር ፕሌቶች፣ ካቦዎች፣ የብረት ታንከሮች እና ሌሎች እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር [Gada/NCB/07/2018]

 

ገዳ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አክሲዮን ማኅበር ሞጆ በሚገኘው የድርጅቱ ዎርክ ሾፕ ውስጥ የተለያዩ ያገለገሉ ባሌስትራዎች፣ ሻክል፣ ፕሬዥር ፕሌቶች፣ ካቦዎች፣ የብረት ታንከሮች እና ሌሎች እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

  1. ኢትዮጵያዊ የሆኑ፣ የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ያላቸው እና በማንኛውም ንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ።
  2. ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የር ላይ የሚውል ሲሆን ሰንጋ ተራ ንግድ ሥራ ኮሌጅ ፊት ለፊት ቢፍቱ አዱኛ ሕንጻ 12 ፎቅ ከጠዋቱ 230 እስከ 1100 ሰዓት በመምጣት የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ) ብር በመክፍል የጨረታ ሰነዱን በመግዛት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  3. ማንኛውም ተጫራች በገዛው የጨረታ ሰነድ ላይ ማህተም ወይም በመፈርም በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  4. ማንኛውም ተጫራች ዋጋ ሲሰጥ 15% ቫት ያካተተ መሆን አለበት ፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ አጠቃላይ ከተወዳደሩበትን ዋጋ 2% በሲ.. ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን የሞሉትን ጨረታ እንዲሁም ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በአንድ ላይ በፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው::
  6. የጨረታ ሰነድ የዝዙ ተወዳዳሪዎች ዙትን ሰነድ እና ደረሰኝ በመያዝ እቃዎችን ሞጀ በሚገኘው የድርጅቱ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ግቢ ውስጥ ማየት ይቻላል።
  7. የጨረታ አሸናፊነቱ ከተረጋገጠ ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት አጠቃላይ ያሸነፉበትን እቃ ሙሉ በሙሉ በመፈል እቃውን ከግቢ ማውጣት አለባቸው
  8. ተጫራች በሚያቀርቡት ዋጋ የጨረታ መግቢያ ሰዓት ከተጠናቀቀ በኋላ ማሻሸያ ማድረግ እና እራሳቸውን ከጨረታ ማግለል አይቻልም።
  9. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን አየር ላይ የሚውል ሆኖ 16ኛው ቀን 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው እለት 830 ላይ ተጫራቾች እና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  10. ንብረቶቹ የሚገኙበት ቦታ ሞጆ ይገኛሉ፡፡
  11. የጨረታ ፈቻ ቀናት ቅዳሜ እና እሑድ እንዲሁም በበዓላት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  12. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

አድራሻ፡- ሰንጋ ተራ ንግድ ሥራ ኮሌጅ ፊት ለፊት ቢፍቱ አዱኛ ሕንጻ 12 ፎቅ

ለበለጠ መረጃ ስል ቁጥር፡- 011-558-25-19 ይደውሉ፡፡

 

ገዳ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አክሲዮን ማኅበር

 

Save Tender