Tender Detail

Tender Details

  • Company የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
  • Address ሀዋሳ ከተማ አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-13-34
  • Website
  • Deadline30 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-01-30 00:00:00
  • Categories Agricultural , Supply Of Animals

የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ እንስሳት ሀብት ልማት መምሪያ የዶሮ ጫጩትን ግዥን ለመፈጸም ያስፈለገ መሆኑ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካለው ድርጅት/ ማህበራት መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀዋሳ ከተማ አስ////መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ እንስሳት ሀብት ልማት መምሪያ የዶሮ ጫጩትን ግዥን ለመፈጸም ያስፈለገ መሆኑ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካለው ድርጅት/ ማህበራት መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሠረት:

1.     በዘርፉ ፈቃድ ያላቸው ማህበራት

2.     በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3.     የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው

4.     ዶሮቹ ክትባት የወሰዱ ሊሆን ይገባል፣

5.     48 ቀን የሞላባቸው ዶሮዎች መሆን ይኖርባቸዋል፣

6.     በከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ ከፍለ ከተሞች ማድረስ የሚችል፣

7.     የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ (አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ) አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /ለአስር/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርባችሁ ሰነድ በመውሰድ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላሉ።

8.     ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 (ሃያ) ተከታታይ ቀናት በፋይ/ኢኮ/ልማ/ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 (ግዢ ኬዝ ቲም) ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

9.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከቀኑ 330 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት ከቀኑ 400 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 54 ይከፈታል። ይህ ቀን በበዓላት ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሠዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል። የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል።

10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ስልክ ቁጥር፡- 046-212-13-34

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና /ኢኮ//መም/

ሀዋሳ

Save Tender