የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር የተለያየ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩና ስብርባሪ ብረቶችና እንጨቶች እንዲሁም የባኞ ቤትና የሽንት ቤት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ያገለገሉ እቃዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር የተለያየ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩና ስብርባሪ ብረቶችና እንጨቶች እንዲሁም የባኞ ቤትና የሽንት ቤት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ የእቃዎቹ ዝርዝር እንደሚከተለው ነው።
|
ተ.ቁ |
የእቃው አይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
መግለጫ |
|
1 |
የአልሙኒየም ቁርጥራጭ ብረቶች በኪሎ |
በኪሎ |
|
|
|
2 |
የተሰባበሩ የተለያየ መጠን ያላቸው እንጨቶች |
በጥቅሉ |
|
|
|
3 |
የተለያዩ ቁርጥራጭ ብረቶች በኪሎ |
በኪሎ |
|
|
|
4 |
የሸንት ቤት መቀመጫዎች |
በቁጥር |
69 |
|
|
5 |
አሮጌ አግዳሚ ወንበሮች |
በቁጥር |
55 |
|
|
6 |
የቁም መሽኛ ሲንኮች በቁጥር |
በቁጥር |
9 |
|
|
7 |
እጅ መታጠቢያ ሲንክ ከነ መሸከሚያው |
በቁጥር |
19 |
|
|
8 |
የፊት መስታወት |
በቁጥር |
25 |
|
|
9 |
የሶፍት ማስቀመጫ |
በቁጥር |
14 |
|
|
10 |
ንቃይ አልሙኒየም በሮች |
በቁጥር |
37 |
|
|
11 |
ንቃይ አልሙኒየም በሮች መስታወት የሌላቸው ፍሬም ብቻ |
በቁጥር |
52 |
|
|
12 |
ትልልቅ የሻተር ንቃይ በሮች |
በቁጥር |
14 |
|
|
13 |
የኮርኒስ ፒ.ፒ.ሲ እስር |
በቁጥር |
2 |
|
|
14 |
የተወረሱ ሀገርኛ ቦርሳዎች ትንንሽ |
በእስር |
6 |
|
|
15 |
የተወረሱ ሀገረኛ ቦርሳዎች ትንንሽ |
በቁጥር |
116 |
|
|
16 |
የተወረሱ ሀገረኛ ቦርሳዎች ትልልቅ |
በቁጥር |
114 |
|
|
17 |
የማይሰሩ ፓውዛዎች |
በቁጥር |
3 |
|
|
18 |
ሰንጀር ከነጠረጴዛው (Protex) |
በቁጥር |
1 |
|
|
19 |
የሰንጀር ጠረጴዛ (Protex) |
በቁጥር |
1 |
|
|
20 |
ሲንጀር አሮጌ ሞዴል ከነጠረጴዛው (Singer) |
በቁጥር |
1 |
|
|
21 |
የመብራት አቃፊ ባለ 4 አምፖል |
በቁጥር |
8 |
|
|
22 |
የመብራት አቃፊ ባለ 2 አምፖል |
በቁጥር |
15 |
|
|
23 |
የኮሪደር አምፖል ክዳኖች |
በቁጥር |
15 |
|
|
24 |
ባለ መደገፊያ ወንበሮች የተሰበበሩ በጥቅል |
በቁጥር |
9 |
|
|
25 |
ባለ ተሽከርካሪ ወንበሮች የተሰባበሩ በጥቅል |
በቁጥር |
4 |
|
|
26 |
የበር ባለድርብ መስታወቶች |
በቁጥር |
19 |
|
ተጫሪቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡-
1. በዘርፋ 2018ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣
2. የቫት እና የግብር ከፋይነት ሰርቲፈኬት (TIN Number)፣
3. ለሚከፈለው ክፍያ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል፣
4. ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ 5,000 ባንክ ሲፒኦ (CPO) አሰርቶ በማህበሩ ስም ማስያዝ የሚችል ከላይ የተጠቀሱትን ሁኔታዎች የሚያሟሉ ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 (በአስር) የሥራ ቀናት ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ የጨረታ ሰነድ ከአክሲዮን ማህበሩ የማይመለስ ብር 200 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት የሚችሉ ሲሆን የሞሉትን የመጫረቻ ዋጋቸውንና አስፈላጊ ሰነዶችን በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስገባት ትችላላችሁ።
5. ጨረታው ከወጣበት ቀን አስረኛው ቀን 8፡30 ሰአት ተዘግቶ በዛው ዕለት 9፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀን አ/ማህበሩ ለተወዳዳሪዎች በስልክ ያሳውቃል።
6. የጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸውን በደብዳቤ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ በ3 (ሶስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ እቃውን በመረከብ ካለበት ማንሳት ይኖርበታል፡፡
7. ለእቃው ማንሻና ማጓጓዣ ወጪ በአሸናፊው የሚሸፈን መሆኑን መታወቅ ይኖርበታል፡፡
8. አሸናፊ ተጫራች ንብረቱን ተረክቦ ያልወሰደ ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለአ/ማህበሩ ገቢ ሆኖ እቃው በድጋሚ በጨረታ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ማህበሩ የተሻለ አመራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
· አድራሻች በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው አጠና ተራ ከቴሌው ጀርባ ባለው የአ/ማህበሩ የገቢያ ማዕከል ሕንጻ ቁጥር 2 አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 4
· ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 09-12-05-47-92 /09-32-08-03-77
የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር
