Tender Detail

Tender Details

  • Company የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
  • Address ሀዋሳ ከተማ አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-13-34
  • Website
  • Deadline09 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-03-09 00:00:00
  • Categories Event Organizing And Planning , Rent , Electronics Materials

የሀዋሳ ከተማ ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ህጋው ፈቃድ ካላቸው አቅራቢ መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀዋሳ ከተማ ፋይናንስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ህጋው ፈቃድ ካላቸው አቅራቢ መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

1.     SPLIT A CONDIONER ግዥ ሎት 01/2018

2.     የወንበር እና የድንኳን ኪራይ ሎት 92/2018

3.     በተለያዩ መድረኮች የማስተዋወቅና ሳውንድ ሲስተም ኪራይ ሎት 03/2018

በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡-

1.     በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2.     የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር ፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3.     ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ

4.     የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸዉ

5.     የታ ክሊራንስ ማቅረብ አለበት፤

6.     የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይ ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ በአዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ/ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ io (ለአስር) ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ቀርባችሁ ሰነድ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ወስዶ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላል፡፡

7.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ - ሎት/ 01/ 100,000 ብር (አንድ መቶ ሺህ ብር) ሎት 02 እና ሎት 3 ላይ 50,000 (ሀምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ የተመሰከረ ሲፒኦ CPO ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ነድ ጋር ማቅረብ አለበት፡፡

8.     ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦሪጂናል እና ኮፒ ቴከኒካል እና ፋይናንሻል ለሎት 01 በማያያዝ እና ለሎት 02 እና 03 ላይ ፋይናንሻል ብቻ በመያዝ ይህ ማስታወቂ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 አሥር) ተከታይ ቀናት…… መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 (ግዥ ኬዝ ቲም) ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

9.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከጥዋቱ 330 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት ከጥዋቱ 400 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 54 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን በበዓላት ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆና፡፡

10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ

 

ስልክ ቁጥር 0466 212 1334

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና መምሪያ

Save Tender