Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Cleaning Management Agency (የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ)
  • Address ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ የሚጠራው ቀበሌ 15 ኢትዮ ሴራሚክስ ጎን ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት ቢቲ ታዎር (ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር) ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 251-011-275-00-02
  • Websitehttps://aacma.gov.et/
  • Deadline06 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2026-04-07 00:00:00
  • Categories Building Materials , Construction Materials And Raw Materials

የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በምድብ የተገለጹ ዝርዝሮች በዘርፉ ከተሰማሩ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።


የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር 005/2018 በጀት ዓመት

 

የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ 2018 . በጀት ዓመት ከዚህ በታች በምድብ የተገለጹ ዝርዝሮች በዘርፉ ከተሰማሩ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።

 

ምድብ ቁጥር

አገልግሎት/የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ሰነድ ዋጋ

የጨረታ ማስከበሪያ

ምድብ 1

ገረጋንቲ ድንጋይ

400.00

150,000.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 2

ቦልድ ድንጋይ

400.00

130,000.00 (አንድ መቶ ሰላሳ ሺህ) በሲፒኦ

 

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች:-

1.     ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ የንግድ ምስክር ወረቀት ተጨማሪ እሴት ታክስ መዝገባ ሰርተፊኬት እና በጨረታ መወዳደር የሚያስችል የዘመኑ ግብር የከፈሉበት ታክስ ሊራንስ እንዲሁም በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ድረ-ገጽ www.PPA.gov.et) የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፤ በተጨማሪም በህግ አግባብነት ካለው አካል የተሰጠ ለሰብ ቤዝ (የተቆፋሪ ማዕድን) ለማውጣትና ለገበያ ለማቅረብ የሚያስችል የማምረቻ ቦታ ኳሪ እና የባለቤትነት ፍቃድ፤ ወይም በሰነዶች መረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የተረጋገጠ የባለቤትነት ማረጋገጫ ውክልና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2.     ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በተገለጸው ዋጋ የማይመለስ በጥሬ ገንዘብ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ 9 ፎቅ መግዛት ይችላሉ።

3.     ማንኛውም ተጫራች የጨረታው ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) ከሆነ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ መሆን ይኖርባቸዋል።

4.     አሸናፊ ተጫራች የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋው 10% (አስር በመቶ) በግዥ አፈፃጸም መመሪያ መሠረት ማስያዝ የሚችል

5.     ተጫራቾች ለጨረታው የሚያቀርቡት ሰነድ ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ለየብቻው ለይተው በፖስታ አሽገው ስም እና አድራሻ በግልፅ በመፃፍ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል።

6.     ጨረታው የሚከፈተበት ቀን ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለብት ቀን ጀምሮ 10 የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ 11 የስራ ቀን ከጧቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቴክኒካል ሰነዱ በመንግስት ግዥ ዳይሬክቶሬት 10 ፎቅ ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ጨረታ ሚከፈትበት ቀን ህዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ ሌላ ማስታወቂያ ማውጣት ሳያስፈልግ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል።

ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የኤጀንሲው አድራሻ፡- ፒያሳ በተምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ የሚጠራው ቀበሌ 15 ኢትዮ ሴራሚክስ

ጎን ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ለፊ ቢቲ ታዎር (ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር) ነው።

ስልክ ቁጥር - 251-011-275-0002

 

በአዲስ አበባ ከተማ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

Save Tender