Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Agricultural Cooperatives Federation (የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተ)
  • Address ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል ቤ/ክ ጎን OACF ህንፃ 6ኛ ፎቅ ዋና ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 12 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ , Phone: 0910645442
  • Websitehttps://www.oromiacooperativefederation.org/
  • Deadline27 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-04-27 00:00:00
  • Categories Vehicle

የኦሮሚያ ግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተ ሰነዱ ላይ በቀረበው መስፈረት መሰረት መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የግ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኦሮሚያ ግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን /የተ ሰነዱ ላይ በቀረበው መስፈረት መሰረት መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት የጨረታ ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1.     ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ጨረታ ሰነዱን ከኦሮሚያ ግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን ይህ ጨረታ በማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ተከታታይ ቀናት ብቻ መውሰድ ይቻላል፡፡

2.     ተጫራቾች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ፤ ቲን፣ ቫት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ሕጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

3.     ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ 90 ቀን ዋስትና ያለው ቢድ ቦንድ፣ ሲፒኦ ከጨረታ መከፈቻ ቀን ጀምሮ የሚቆጠር 250,000 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) በታሸገ ፖስታ (ኤንቨሎፕ) የድርጅቱን ማህተም በመምታት ከዶከመንት ጋር ለብቻው ተያይዞ መቅረብ አለበት።

4.     ጨረታው የሚገባበት እና የሚከፈትበት

·        ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ በመሙላት በታሸገ ፖስታ (ኤንቨሎፕ) የድርጅቱን ማህተም በመምታት 22ኛው ቀን እስከ 400 ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው

·        ጨረታው በዚሁ ዕለት 400 ሰዓት የሚዘጋ ሲሆን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት 430 ሰዓት ይከፈታል።

·        የጨረታ ፈቻው ቀን የዕረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል፡፡

5.     የመወዳደሪያ መስፈርቶችን ሙሉ ለሙሉ ላሟሉ ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋ ታይቶ አሸናፊው ተጫራች ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ይሆናል።

·        ከላይ የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች በሙሉ አሟልተው የማያቀርቡ ተጫራቾች ከጨረታው የሚሠረዙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

·        ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ድራሻ፡- አዲስ አበባ ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል / ጎን OACF ሕንፃ 6 ፎቅ ዋና /ቤት ቢሮ ቁጥር 12

ስልክ ቁጥር፡- 0910545442

 

የኦሮሚያ ግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ዴሬሽን /የተ

Save Tender