Tender Detail

Tender Details


የዓዲግራት ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ፅህፈት ቤት ለሴፍቲኔት ፕሮግራም ግልጋሎት የሚውል የኢንዳስትርያል ማቴሪያል /industrial material /፣ ሎካል ማቴሪያል /Local material/፣ ብሎኬት በአለም ባንክ ለፕሮጀክት ማስፈፀምያ ተብሎ ከፀደቀ በጀት በሃገራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የዓዲግራት ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ፅህፈት ቤት ለሴፍቲኔት ፕሮግራም ግልጋሎት የሚውል

በሎት-1 የኢንዳስትርያል ማቴሪያል /industrial material /

በሎት 2 ሎካል ማቴሪያል /Local

በሎት-3 ብሎኬት በኣለም ባንክ ለፕሮጀክት ማስፈፀምያ ተብሎ ከፀደቀ በጀት በሃገራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ስለሚፈልግ

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ለምታሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

*         ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ መለያ ቁጥር /Tin No/ የዘመኑ የታደሰ የመቅረባይነት ሰርተፊኬት/በኦን ላየን በፌዴራል በአቅረባይነት ዝርዝር የተመዘገበበት ማስረጃ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬትና ጊዜው ያላላፈው የቫት ዲክላሬሽን ቅጂ ከዋናው ዶክመንት ማቅረብ የሚችል።

*         ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ ይህ ምልክታ ጨረታ ከወጣበት ቀን 1 ሚያዝያ 2018 . እስከ ቀን 30 ሚያዝያ 2018 / 11:30 ሰዓት የማይመለስ ብር 400.00 /ኣራት መቶ እየከፈላችሁ ከዓዲግራት ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ፅህፈት ቤት በግዥ ቢሮ ቁጥር 7 ሰነድ መውሰድ ትችላላችሁ።

*         ተጫራቾች የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ ሰዓት በፊት ለሎት- 1 ለኢንዳስትርያል ማቴሪያል/industrial material/ በኢትዮዽያ ገንዘብ 50000.00 /ኣምሳ ብር/ ለሎት 2 ለሎካል ማተርያል/ Local material/ በኢትዮዽያ ገንዘብ 40000.00 /ኣርባ ብር/ ለሎት3 ለብሎኬት 20000 /ሃያ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ክረዲት ሌተር፣ በሲፒኦ ወይ በጥሬ ገንዘብ የጨረታ ማስከበርያ ማስያዝ ኣለባቸው።

*         የጨረታ ሳጥን በከተማ ዓዲግራት ዕቅድና ፋይናንስ የሚገኝ ሲሆን ይህ ምልክታ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተጫራቾች ክፍት ይሆናል።

*         ጨረታው ግንበት 3/2018 / ከጠዋቱ 4:00 ሰአት ታሽጎ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት በዓዲግራት ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ፅህፈት ቤት ተጫራቾች ወይ ደሞ ወኪላቸው በተገኙበት ይከፈታል።

*         የሚሞላው ዋጋ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም ስርዝ ድልዝ ካጋጠመ የባለቤቱ ፊርማ መደረግ አለበት

*         የጨረታ ኣሸናፊ የሚሆነው በየሎቱ በጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ የሞላ ተጫራች ይሆናል

*         የሚሞላው ዋጋ ከነቫቱ መሆኑና ኣለመሆኑ ሊገለፅ ይገባል፤ካልተገለፀ ደሞ የተሞላው ዋጋ ግዥ ፈፃሚ ኣካል ከነቫቱ መሆኑን ታሳቢ ያደርጋል።

*         በእያንዳንዱ የመጫረቻ ሰነድ ማህተምና ፊርማ የባለቤቱ መደረግ ይገባቸዋል።

*         መስሪያ ቤታችን ይህ ጨረታ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስራ ሰዓት በኣካል ወደ ቢሯችን በመምጣት ወይም ደሞ በሞባይል ቁጥር፡- 0914123546 ወይም 0941336816 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

 

ዓዲግራት ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ፅህፈት ቤት

Save Tender