Tender Detail

Tender Details

  • Company የመቀሌ ከተማ አስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት
  • Address መቀሌ ከተማ ፡ ትግራይ ከልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0344-406747
  • Website
  • Deadline07 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-05-07 00:00:00
  • Categories Construction Materials And Raw Materials

የመቀሌ ከተማ አስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀሌ ከተማ በሚገኙ ክ/ከተሞች ለሚሰሩ የተለያዩ የግንባታ ስራዎችን አገልግሎት ላይ የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የመቀሌ ከተማ አስተዳደር እቅድና ፋይናንስ /ቤት በመቀለ ከተማ የሚገኙ /ከተሞች የሚሰሩ የተለያዩ ግንባታዎች

1. WATER SHADES 2. NURSERY SITE 3. GREENERY FENCE 4. COMMUNAL TOILET & 5. GREENERY REHABILITATION 6. DRAINAGE CONSTRACTION 7. FOR CONSTRACTION FOUR CLASS ROOM/ ስራዎችን ግልጋሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ጨረታ ሰነድ ከፅ/ቤታችን በመውሰድ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ተፈላጊ መስፈርቶች

2. ለኢንዱስትሪያል ማቴሪያል ለሚወዳደሩ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣ የቅርብ ወር ቫት ሪፖርት፣ ማቅረብ የሚችሉ ፣ለሎካል ማቴሪያል የሚወዳደር የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ የሚችሉ ይህ የውድድር ሂደት በሎት ቤዝ (በድምር) ለእንዳንዱ ሳይት ይሆናል

3.1 WALEE SHADES ዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር)

2. NURSERY STE ዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 50,000 (ሃምሳ ሺብር)

3. GREENEEYFENCE ዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 3,000 (ሶስት ሺብር)

4. COMUNAL TOLET & GREENERY REHABTATION ዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 100,000 (አንድ መቶ ብር)

5. DRAMAGE CONSIRACTION ዎች የጨረታ ማስከበርያ 100,000 (መቶ ብር)

6. FOR CONSTRACTION FOUR CLASS ROOM ዕቃዎች 150,000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ) የጨረታ ማስከበር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) በጥ-ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈትቤታችን ስም ማስያዝ የሚችሉ።

4. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር ብቻ) በመከፈል መውሰድ ይችላሉ።

5. ተጫራቾች የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዳቸው አንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6. ጨረታው ከወጣበት እስከ 29/08/2018 / እስከ 4:00 ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4:30 ሰዓት ይከፈታል።

7. ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰ ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል።

8. ራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ አለባቸው።

9. ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመር እና የመቀነስ መብት አለው።

10. ፅህፈት ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

11. አድራሻችን በመቐለ ከተማ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይገኛል።

12. ለበለጠ ማብራ በስራ በኣካል ቀርባችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ።

 

ስልክ 0344-406747/0344-408501/0344-406839

 

የመቀሌ ከተማ አስተዳደር እቅድና ፋይናንስ /ቤት

Save Tender