Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ
  • Address የካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መ/ቤት፣ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ ቢሮ ወይም ቡሬ ደብረማርቆስ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251 116 73 21 98
  • Website
  • Deadline06 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price998.00
  • opening date2026-05-06 00:00:00
  • Categories Building Materials , Wood And Wood Working , Construction Materials And Raw Materials

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ ለአሰላ 230/132/33/15 ኪ.ቮ ማስፋፊያ ፕሮጀክት የግንባታ እቃዎች እና የተለያዩ ጣውላዎች ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር EEP/C/FP/

NCB/14/2018

 

በኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ ለአሰላ 230/132/33/15 . ማስፋፊያ ፕሮጀክ የግንባታ እቃዎች እና የተለያዩ ጣውላዎች ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

·        ተጫራቾች በኮንስትራከሽን ዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድረ-ገጽ ላይ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡

·        ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት የካ / ወረዳ 9 ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና /ቤት፣ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራከሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ ቢሮ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመፈል ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

·        ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጹትን ዕቃዎች በሚመለከት የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ዝርዝርበታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/EC/FP/NCB/14/2018 የሚል ምል በማድረግ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

 

የአቅርቦት ግዥ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት

ሎት 1 የግንባታ እቃዎች

ብር 500,000.00

ሚያዝያ 28 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት

ሚያዝያ 28 ቀን 2018 . ከቀኑ 815 ሰዓት

ሎት 2 የተለያዩ ጣውላዎች

ብር 100,000.00

 

    ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

    ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፡- +251 116 73 21 98 መደወል ይችላሉ፡፡

 

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ

 

Save Tender