Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
  • Address አዳማ ከተማ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline29 Jun 2026, 12:30 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-06-29 00:30:00
  • Categories Vehicle

የፍርድ ባለ መብት አቶ ዝናቡ ቃማ እና የፍርድ ባለ ዕዳዎች አቶ ጌታሁን ውብሸት እና አቶ ተመስጌን ዳንኤል መካከል ስላለው የውሳኔ አፈፃፀም ክርክር አስመልክቶ የሠሌዳ ቁጥሩ 3-65529ኢት የሆነ መኪና የሚሸጥ ስለሆነ መግዛት የምትፈልጉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ቀርባችሁ ተወዳድራችሁ መግዛት የምትችሉ መሆኑን የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያሳውቃል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የፍርድ ባለ መብት አቶ ዝናቡ ቃማ እና የፍርድ ባለ ዕዳዎች አቶ ጌታሁን ውብሸት እና አቶ ተመስጌን ዳንኤል መካከል ስላለው የውሳኔ አፈፃፀም አስመልክቶ የሠሌዳ ቁጥር 3-65529ኢት፣ የሻንሲ ቁጥር WJME3RS40C282940 እና የሞተር ቁጥር F3BEE681G*B219-219897 የሆነውን የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 5,419,209.60 (አምስት ሚሊዮን አራት መቶ አስራ ዘጠኝ ሺህ ሁለት መቶ ዘጠኝ ብር 60%) የሚያወጣውን ግልጽ በሆነ ጨረታ መኪና በሚሸጥበት ቦታ ቦኩሸነን /ከተማ ፖሊስ መምሪያ በቀን 22/10/2018 . 300 እስከ 630 ሰዓት ድረስ ለጨረታ በተቋቋመ ኮሚቴ የሚሸጥ ስለሆነ መግዛት የምትፈልጉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ቀርባችሁ ተወዳድራችሁ መግዛት የምትችሉ መሆኑን የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያሳውቃል፡፡

1.     የጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ የሚውለው ለተከታታይ 30 ቀናት ይሆናል፡፡

2.     መግዛት የሚፈልግ ግለሰብ መነሻ ዋጋ ግምት 390,000 (ሶስት መቶ ዘጠና ሺህ ብር) 25% ሲፒኦ (CPO) በባንክ በማስያዝ የከፈሉበትን ስሊፕ ማቀረብ አለበት፡፡

 

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

Save Tender