Tender Detail

Tender Details

  • Company የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ
  • Address ዲላ ከተማ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-131-0134
  • Website
  • Deadline25 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-06-25 10:10:00
  • Categories Food And Beverage

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራርና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ሀገራዊ ስትራቴጂክ ክምችት አቅም ለማሳደግ ለምግብነት የሚውል ጥሬ በቆሎ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


ለምግብነት የሚውል

ጥሬ በቆሎ ግዥ 468/18

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ልል ግብርና ቢሮ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራርና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ሀገራዊ ስትራጂክምችት አቅም ለማሳደግ ለምግብነት የሚውል ጥሬ በቆሎ ግዥ በግልጽ ጨረታ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተዘረዘረው መሰረት በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

 

.

የዕቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ

የሚታሸግበት ሰዓት

1

ለምግብነት የሚውል ጥሬ በቆሎ ግዥ

በኩንታል

30,000

100,000

16ኛው ቀን 400 ታሽጎ በዕለቱ 410 ይከፈታል

 

በንግድ ስራ ዘርፉ የታደሰ ፍቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸውና የቫት መዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

Ø ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል።

Ø በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው።

Ø ተጫራቾች በቢሮ የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው ተከታታይ እስከ 15 ቀን 1130 ድረስ የማይመለስ ብር ለእያንዳንዱ ሎት 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል በዲላ ከተማ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ መምህራን ኮሌጅ ግቢ ከሚገኘው የግብርና ቢሮ ግዥ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ፍል መውሰድ ይችላሉ።

Ø ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ በመሙላት ይህ የጨረታ የቴኒካልና ፋይናንሻል ንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ የመጫረቻ ሰነዶች በአንድነት ፖስታ በማዘጋጀት 16ኛው በቢሮ ግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬቶሬት ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል። እንዲሁም ተጫራቾች (ተወካዮቻቸው) በተገኙበት በቢሮው የግዥ/ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ፍል ይከፈታል።

Ø ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ካሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20% ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል።

Ø 200,000 ሺህ በላይ ለሆኑት ግዥዎች ተጫራቾች ተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።

Ø የጨረታው ሳጥን መክፈቻ 16ኛው ቀን የመንግስት የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በቀጣይ ባለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል።

Ø ሁለት ተወዳዳሪዎች ያቀረቡት ዋጋቸው እኩል በሚሆንበት ወቅት በእጣ የሚለይ ይሆናል።

Ø ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለበለጠ መረጃ:- 046-131-0134 ይጠቀሙ።

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ

Save Tender