Tender Detail

Tender Details

  • Company የዘመናዊ ህንፃ ኢንዱስትሪዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
  • Address ሜክሲኮ ከጠማማ ፎቅ ወደ አፍሪካ ህብረት መሄጃ መንገድ አዲስ ጋዝ ፕላስቲክ ፋብሪካ ግቢ MBI ሽያጭ ክፍል ውስጥ ወይም ገላን ከተማ ከሚገኘው ዋና መ/ቤት ግዥ ክፍል ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911957419
  • Website
  • Deadline20 Jul 2026, 2:30 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-07-20 02:30:00
  • Categories Construction Materials And Raw Materials

ድርጅታችን ዘመናዊ ህንፃ ኢንዱስትሪዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የተለያዩ ጥሬ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የተለያዩ ጥሬ እቃዎችን ግዥ ለመፈፀም የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር:- ...001/2018


ድርጅታችን ዘመናዊ ህንፃ ኢንዱስትሪዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የተለያዩ ጥሬ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የእቃዎቹ አይነት

መለኪያ

ብዛት

1

Pummic/ኮሚቼ

ተዘጋጅቶ በሚሸጠው የጨረታ ሰነድ ላይ የተገለፀ

2

Aggregate/ጠጠር 00

3

Aggregate/ጠጠር 01

4

River Sand /የወንዝ አሸዋ

5

ቀይ አሸዋ

6

Limston

Ton

7

Dolomite

Ton

8

Marbel 00,0.5,1.2&2.5 Powder

Kg

9

Wollega Marbel Rock

Ton


በዚህም መሠረት ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1.
ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበትን የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ ሰርተፍኬት፤ የንግድ ምዝገባ ምስከር ሠርተፍኬት፤ የተጨማሪ እሴት ታከስ ሠርተፍኬት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡

2.
ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የመጫረቻ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ አየርላይ ከወጣበት ቀን አንስቶ በተከታታይ ባሉት 10/አስር/ የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ ሜከሲኮ ከጠማማ ፎቅ ወደ አፍሪካ ህብረት መሄጃ መንገድ አዲስ ጋዝ ፕላስቲክ ፋብሪካ ግቢ MBI ሽያጭ ከፍል ውስጥ ወይም ገላን ከተማ ከሚገኘው ዋና /ቤት ግዥ ከፍል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

3.
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በታወቁ ባንኮች ብር 10 ሺህ ብር በሲ.. አዘጋጅተው ማቅረብ አለባቸው፡፡

4.
ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በአስረኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ገላን በሚገኘው ዋና ድርጅታችን ግዥ ከፍል ውስጥ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

5.
ጨረታው በዚሁ በአስረኛው ቀን ከቀኑ 830 ላይ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት MBI ግዥ ከፍል ውስጥ ይከፈታል፡፡

6.
አሸናፊው ላሸነፈባቸው እቃዎች የውል ስምምነት በመፈፀም በሚቀመጥሎት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት አዲስ አበባ ሰሚት ብሎኬት ፋብሪካ በሚገኘው ፋብሪካችን በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

7.
ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ
ገላን ከተማ
ስልክ ቁጥር 0911957419


ዘመናዊ ህንፃ ኢንዳስትሪዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

Save Tender