በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳሬ ዶሮ ዕርባታ ኢንተርፕራይዝ አዲስ ለተገጠመ ጫጩት ማስፈልፈያ ማሽን ፓወር ኬብል 4*25mm2፣ ኬብል 4*4 mm2፣ ኬብል 4*10mm2 ፣ ኬብል 4*2.5mm2 እና 3 ፌዝ 63A ብሬከር ህጋዊ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድረዉ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁ-01/2019
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳሬ ዶሮ ዕርባታ ኢንተርፕራይዝ አዲስ ለተገጠመ ጫጩት ማስፈልፈያ ማሽን ፓወር ኬብል 4*25mm2፣ ኬብል 4*4 mm2፣ ኬብል 4*10mm2 ፣ ኬብል 4*2.5mm2 እና 3 ፌዝ 63A ብሬከር ህጋዊ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድረዉ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት
1.ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው/ላት፡፡
2.የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (Tin No) ያለው/ላት::
3.የዘመኑን ግብር የከፈለና የንግድ ፍቃድ ያደሰ/ያደሰች፡፡
4.የአቅራቢነት ደብዳቤ ያለው/ላት
5.ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት አየር ላይየሚውል ሲሆን በ16ኛው ቀን በ4፡30 ታሽጎ ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በግ/ፋ/ንብ/አስ/ክፍል በ6፡30 ላይ ይከፈታል፡፡
6.መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
7.በሚቀርበው መጫረቻ ሰነድ ላይ የድርጅቱ ህጋዊ ማህተም ወይም ሎጎ ከለለበት ሰነዱ ውድቅ ይደረጋል፡፡
8.ተጫራቾች ለሠነድ መግዣ የሚሆን የማይመለስ ብር 400 መከፈል ይኖርባቸዋል፡፡
9.የጨረታዉ መዝጊያና መክፈቻ ቀን የሥራ ቀን ላይ ካልሆነ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተገለጸዉ ቦታና ሰዓት ይሆናል፡፡
ለበለጠ መረጃ:- 0935913042/0910229334 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳሬ ዶሮ እርባታ ኢንተርፕራይዝ
