Procurement of Animal Feed 2019 (የእንስሳት መኖ ግዥ 2019)
Tender Information
| Title | Procurement of Animal Feed 2019 (የእንስሳት መኖ ግዥ 2019) |
| Description | Procurement of Animal Feed 2019 (የእንስሳት መኖ ግዥ 2019) |
| Procuring Entity | Livestock Development Institute |
| Reference No | LDI-NCB-G-0009-2019-BID-Open |
| Procurement Method | Open |
| Submission Deadline | 2026-08-25 14:00:00 |
| Invitation Date | 2026-08-15 00:00:00 |
| Procurement Type | Bidding |
| Award Type | single envelop |
Contact Information
| Physical Address: | addis abeba kality ROD, Room 003 Akakiy Kality sub city, Ethiopia |
| Contact Details: | Tel: +251 938921061 Email: mameabate321@gmail.com |
| Mailing Address: | P.O. Box 22692, Postal Code: 1000 |
TechnicalQualification
- •Submission of Delivery and Completion Schedule :
Bidder has to submit signed and dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements
(Ref: 37.4 (e))
LegalQualification
- •Conflict of Interest :
No conflict of interest as described in ITB Clause 6.
(Ref: 4.3)
Bid Security
Amount: 100000 ETB
SME Bid Security Form: Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise, CPO
Foreign Bidders Form: CPO, Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise
Local Bidders Form: Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise, CPO
Terms and Conditions
1.ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው እያንዳንዱ የእንስሳት መኖ እቃዎች ናሙና ማቅረብ የግድ ሲሆን ናሙና ያላቀረበ ተጫራች ከውድድር ውጭ ይደረጋል፡፡
2.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ሲ.ፒ .ኦ በአካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3.ማንኛውን ተጫራች በጨረታ መክፈቻ ዕለት የጨረታ መክፍቻ ቁልፍ መላክ ይኖርበታል።ነገር ግን መክፈቻ ቁልፍ ሳይልኩ ቀርተው ጨረታው ሳይከፈት ቢቀር መ/ቤቱ ሃላፊነቱን አይውስድም፡።
4. ሁሉም የተሟላ የንግድ ፈቃድ መጫን ግዴታ ነው፡፡
5.ሁሉም ተጫራች ለሚወዳደሩበት እያንዳንዱ የእንስሳት መኖ ደረጃውን የጠበቀ ጥራት ባለው ዋጋ መስጠጥ አለባቸው::
6. አሸናፊ ድርጅቶች የምታቀርቡት ህጋዊ ደረሰኝ ካሽሬጅስተር መሆን አለበት ነገር ግን የእጅ በጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከሆነ ለምን ካሽሬጅስተር እንዳልተጠቀማችሁ የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና QR code ያለበት በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የታተመ የእጅ በጅ ሽያጭ ደረሰኝ እንድትጠቀሙ ፈቃድ የተሰጠበትን ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
7. ሁሉም ተጫራች ያሸነፏቸዉን የእንስሳት መኖ በእራሱ ትራንስፖርት ሆለታ እንስሳት ልማት ማዕከል ገቢ የሚያደርግ መሆኑን እነገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ ፡-መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ/በከፊል የመሰረዝ መብቱ ይጠበቃል።
2.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ሲ.ፒ .ኦ በአካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3.ማንኛውን ተጫራች በጨረታ መክፈቻ ዕለት የጨረታ መክፍቻ ቁልፍ መላክ ይኖርበታል።ነገር ግን መክፈቻ ቁልፍ ሳይልኩ ቀርተው ጨረታው ሳይከፈት ቢቀር መ/ቤቱ ሃላፊነቱን አይውስድም፡።
4. ሁሉም የተሟላ የንግድ ፈቃድ መጫን ግዴታ ነው፡፡
5.ሁሉም ተጫራች ለሚወዳደሩበት እያንዳንዱ የእንስሳት መኖ ደረጃውን የጠበቀ ጥራት ባለው ዋጋ መስጠጥ አለባቸው::
6. አሸናፊ ድርጅቶች የምታቀርቡት ህጋዊ ደረሰኝ ካሽሬጅስተር መሆን አለበት ነገር ግን የእጅ በጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከሆነ ለምን ካሽሬጅስተር እንዳልተጠቀማችሁ የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና QR code ያለበት በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የታተመ የእጅ በጅ ሽያጭ ደረሰኝ እንድትጠቀሙ ፈቃድ የተሰጠበትን ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
7. ሁሉም ተጫራች ያሸነፏቸዉን የእንስሳት መኖ በእራሱ ትራንስፖርት ሆለታ እንስሳት ልማት ማዕከል ገቢ የሚያደርግ መሆኑን እነገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ ፡-መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ/በከፊል የመሰረዝ መብቱ ይጠበቃል።
