የኢትዮጵያ ክፍያ መንገድ ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ፍላጎት ካላቸው የሀገር ውስጥ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
1. Supply & Instalation Automated Backup System.
በመሆኑ በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል።
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ
- ቫት ተመዝጋቢ
- ታክስ ክሊራንስ
- የግዥ ኤጀንሲ የምዝገባ ማስረጃ
- የታክስ ክፍያ ሰርተፍኬት
- በዘርፉ አቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ወረቀት
► ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ90 /ዘጠና/ ቀናት
► የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተና መሆን ይንርበታል።
► ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 01 የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ትችላላቹ።
► የጨረታ ማስከበሪያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 13/10/2015 ዓ.ም እስከቀኑ 9፡00 ሰዓት
► ጨረታው የሚከፈተው 10/10/2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት
► ኢንተርፕራዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
► ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል።
አድራሻ ል፤፟ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራዝ /ዋና መስሪያ ቤት ቱሊድም ቱ/
