Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Bank S.C (አዲስ ባንክ አ.ማ)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5580532
  • Websitehttps://www.addisbanksc.com/
  • Deadline10 Feb 2024, 4:58 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Banking Equipment And Services

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ


አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በዚሁ መሰረት ማንኛውም ተጫራች ሐራጁ በሚካሄድበት ቀን ጨረታው በሚከናወንበት ቦታ በመገኝት በጨረታው ተወዳድሮ ንብረቶቹን እንዲገዛ ተጋብዟል።

.

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ለጨረታ የቀረበው የመያዣ ንብረት አይነት

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የባለቤትነት ማረጋገጫ ቁጥር

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

የጨረታው መነሻ ቦት

የጨረታው የሚከናወንበት ቦታ

ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት

ከተማ

ክ/ከተማ

እና ወረዳ

1

ቢ.ቲ.ዋይ

ትሬዲንግ

ኃ.የተ.

የግ.ማህበር

አቶ ብርሃኑ ያለው

ጋንዲ

ቅርንጫፍ

መኖሪያ ቤት

ጎንደር

ቀበሌ

02

7911/04

150

10,163,446.50

(አስር ሚሊየን አንድ መቶ ስልሳ ሶስት ሺ አራት መቶ አርባ አራት ብር ከ50 ሳንቲም)

 ንብረቱ የሚገኝበት

መጋቢት 3 ቀን 2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 ሰዓት

2

ቢ.ቲ.ዋይ

ትሬዲንግ

ኃ.የተ.

የግ.ማህበር

ቢ ቲ ዋይ

ትሬዲንግ

ኃ የተ

የግ ማህበር

 

ጋንዲ

ቅርንጫፍ

መጋዘን

አማራ ክልል ገንዳዋ

ከተማ

ቀበሌ

02

-002/2011

3000

6,815,528.47

ጎንደር ከተማ ጎንደር አዲስ

ባንክ ቅርንጫፍ

መጋቢት 3 ቀን 2016 ዓ/ም ከሰዓት 8፡00-10.00

3

ሳምራዊት ፍቅሩ ወልደማርይአም

ወ/ሮ ንግስት መኮንን

የካ ቅርንጫፍ

G+5 ህንጻ ቤት

አዲስ አበባ

ቦሌ

ቦሌ 12/40/4

6/21005/

59834/01

486

55,545,078.89

ንብረቱ

የሚገኝበት ቦታ

የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00-6፡00 ሰዓት

 

ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% በባንኩ የክፍያ ማዘዣ ሰነድ(cpo) አሰርቶ በጨረታዉ ቀን ጨረታው በሚካሄድበት ቦታ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ::

ጨረታዉ በማስታወቂያዉላይበተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ታዛቢዎች በተገኙበት፣የመያዣ ንብረቱ በሚገኝበት የሚካሄድ ይሆናል::

የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ጨረታዉ ከተከናወነበት ማግስት ጀምሮ በሚቆጠር 15 ቀን ዉስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ዉስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታዉ ተሰርዞ ለሐራጅ የሚቀርብ ይሆናል::በጨረታዉ ተሳትፈዉ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲፒኦ ወዲያኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል::

ኃ/የተ/የግል ማህበርን ወይም አክሲዮን ማህበርን ወክሎ መጫረት የሚፈልግ ሥራ አስኪያጅ ወይም ም/ሥራ አስኪያጅ የድርጅት የመመስረቻ ጽሑፍ ይዞ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሥራ አስኪያጅ ወይም የም/ሥራ አስኪያጅ ለዉጥ ተደርጎ ከሆነ ይህንኑ የሚገልጽ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽ/ ቤት ቃለ ጉባኤ ከመመስረቻ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት::

የጨረታዉ አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለዉን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም የሊዝ ክፍያ ይከፍላል::

ተጫራቾች ለጨረታ የቀረበዉ ንብረት ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ከጨረታዉ ቀን በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና ሰዓት በባንኩ አበዳሪ ቅርንጫፎች በመቅረብ በሚያዘጋጀዉ ፕሮግራም መሰረት ንብረቱ ያለበትን ሁኔታ መመልከት ይችላሉ::

ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መረጃ አዲስ እንተርናሽናል ባንክ አ/ማ ሕግ አገልግሎት በስልክ ቁጥር 0115571934፣ ጋንዲ

ቅርንጫፍ 011 5580532 የካ ቅርንጫፍ 116683522 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

Save Tender