የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለስጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት
ንብረቱ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡
→ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡
► የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ
በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.ፒ.ኦ ያስያዘው ገንዘብ
ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል::
- ተበዳሪው /መያዣ ስጪው/ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
➢ የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ለቀሪው የሊዝ ክፍያ ገዢው ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡
➢ ንብረቱን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል፡፡
➢ በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡
- የጨረታው ቦታ አዲስ አበባ ከተማ፣ ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 71 የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ዋና መስርያ ቤት ህንፃ 12ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው በባንኩ አደራሽ፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115 15 07 11 እና 0115 54 67 37 አ.አ በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የመያዣ ሰጪው ስም
|
የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት |
የቦታው ጠቅላላ ስፋት
|
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር
|
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ
|
የጨረታው መነሻ ዋጋ በሰር
|
ጨረታው የሚካሄድበት ቀን |
የምዝገባ ሰዓት |
የጨርታ ሰዓት |
ጨረታው የወጣበት ጊዜ |
|
1 |
ፕሮሊፊክ ትሬዲንግ ኃ/የተ/ የግ/ማህበር
|
ፕሮሊፊክ ትሬዲንግ ኃ/የተ/ የግ/ማህበር
|
ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውል ህንፃ (መጋዘን)
|
4137.00 ካሜ |
B/M/G/K L/I/18 2/2003 |
በኦ/ብ/ክ/መ በሸገር ከተማ ገላን ክ/ከተማ |
25,714,585.31 |
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም |
4:30 -5:30 |
5:30-6:00 |
በድጋሚ |
|
2 |
ገናሌ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/ የተ/የግ/ማህበር
|
መኩሪያ በሳዬ እና ዉቤ ዮሀንስ
|
ለሆቴል አገልግሎት የሚዉል በግንባታ ላይ ያለ ጅምር ህንፃ
|
3800.00 |
6565 |
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ቀበሌ ዳካ |
44,118,562.37 |
ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ/ም |
4:30-5:30 |
5:30-6:00 |
በድጋሚ |
|
3 |
ኑር በላይ ንግድ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ ኤፍሬም ሃይሌ |
ለኢንዱስትሩ አገልግሎት የሚውል መጋዘን |
20,000 ካ.ሜ |
ደባኢፓ/ 0325/2011 |
አማራ ክልል ደብረብርሃን ከተማ ቀበሌ 07 |
162,193,410.95 |
ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ/ም |
8፡30-9:30 |
9:30-10:00 |
በድጋሚ |
