የጨረታ ቁጥር HCSC/05/TS/2024
የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ
ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ. ከጅቡቲ ወደ ሆለታ ከተማ በ6ኪ.ሜ ርቀት ላይ ለሚገኘው የሲሚንቶ ፋብሪካ ግብዐት የማጓጓዝአገልግሎት ሕጋዊ ፈቃድ ካላቸው ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
ተጫራቾች የአንድ ኩንታል የመጫኛ ዋጋቸውን በፖስታ አሽገው ለድርጅቱ ሶርሲንግ እና ዌርሀውስ እስከ ሰኔ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እያሳወቅን፤ ተወዳዳሪዎች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ከላይ እስከተጠቀሰውቀንና ሰዓት ድረስ ብቻ ከታች በተመለከተው አድራሻ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች ሕጋዊ የሆነ የንግድ ፈቃድ እና የብቃት ማረጋገጫ ያላቸው ሆነው የፈቃዳቸውን ኮፒ ከመወዳደሪያሰነዳቸውጋር አብረው ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 (አምሳ ሺህ) በሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ. ስም በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይንም በባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
ኩባንያው የተሻስ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሱ በሙሱም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
አድራሻ፡ አሮጌው ቄራ ከንግድ ማተሚያ ቤት ጀርባ ጌታ አስ ኢንተርናሽናል ሕንፃ 7ኛ ፎቅ
0944122311/0912850906
ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ.
