Tender Detail

Tender Details

  • Company የሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት
  • Address , Phone: 046-212 1580
  • Website
  • Deadline12 Jun 2024, 3:08 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የግዥ መስያ ቁጥር ግ/ደን/ስ/07/2016


የሀዋሳ ከተማ ///አገ/ድርጅት የጽዳት መገልገያ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል 

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ድርጅት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው ዝርዝር መሠረት ቀርበው መወዳደርይችላሉ 

.

የሎትዓይነት

መግለጫ

መለኪያ

ብዛት

1

 

 

 

ሎት 4 

 

የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች

 

1. የገላ ሳሙና 180 ግራምወይም

250 ግራም

 

2. የልብስ ሳሙና 250 ግራም

 

3. ሶፍት

 

 

 

 

 

በቁጥር

በቁጥር

በቁጥር

 

 

 

6884

4444

5956

 

በጨረታው  ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

1. ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣

2016 / የዘመኑን ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣

በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣

የተጨማሪ እሴት ታክስ ( የቫትተመዝጋቢ የሆነ፣

2. የጨረታ ዋስትና መያዣ ብር10,000 (አስር ሺህ ብርበባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ግዥውን በሚፈፅመው ድርጅት ሥምተዘጋጅቶ ማቅረብ ይኖርበታል።

 ከሲፒኦ ውጪ የሚቀርቡ የባንክ ማረጋገጫ ውድቅ ይደረጋል፡፡

3. የተዘጋጀውን የዕቃ ዓይነት ዝርዝር የሚገልፅ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር / በመክፈል ከሀዋሳከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ግዥ ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 19 ቀርበው መግዛት ይችላሉ 

4. ተጫራቾች አንድ ተጫራች የሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት የተከለከለ ነው፡፡

5. ተጫራቾች በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን ሙሉ አድራሻቸውን ፊርማቸውን አሟልተው ማቅረብ አለባቸው ::

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ኮፒውን ለየብቻ በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ሰነዶችን ማቅረብአለባቸው፡፡

7. ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ı5 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 11.00 ሰዓት ድረስ ሀዋሳ ////አገ/ድርጅት የግዥ ፋይ//አስ//የሥ/ሂደት በመምጣት የተዘጋጀውን የጨረታ ዶክመንት መግዛት ይችላሉ፡፡

8. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 6ኛው ቀን ላይ ከጠዋቱ 300 ሰዓትእስከ 800 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በዕለቱ 830 ሰዓትተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎትድርጅት ግዥ ፋይ//አስ//የሥ/ሂደት ይከፈታል ፡፡ ሆኖም ግን 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ይከፈታል፡፡

9. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር 046-212-9112/ 046-212 1580

የሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት

Save Tender